Fana: At a Speed of Life!

ለ21 ሺህ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች የመኖሪያ ቤቶችን ለማቅረብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ21 ሺህ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች የመኖሪያ ቤቶችን ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ እና ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚዎች…

ም/ከ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ የሃገሪቱ ሁኔታ ላይ ከአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱን አስመልክተው ምክትል ከንቲባዋ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳሉት…

የሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የማምረት አቅም 85 በመቶ ይሆናል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የማምረት አቅም ከህዳር 1ቀን 2013 ጀምሮ 85 በመቶ እንደሚሆን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከሲሚንቶ አምራቶችና አከፋፋዮች ጋር በሲሚንቶ ምርት ግብይት እና ስርጭት ሰንሰለት ላይ…

በህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን ጀብደኝነት ተወግዶ ኢትዮጵያና ህዝቦቿ የሰላም አየር እንዲተነፍሱ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ እንደግፋለን – የኢትዮጵያ…

አዲስ አባበ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት ውስጥ ያለ ቡድን ጀብደኝነት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከህዝብ ጫንቃ ተወግዶ ኢትዮጵያና ህዝቦቿ የሰላም አየር እንዲተነፍሱ መንግስት እየወሰደ የሚገኘውን እርምጃ እንደግፋለን ሲል የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር…

በሰሜን ኢትዮጵያ በመከላከያ ሰራዊት እየተወሰደ ያለው እርምጃ ግልጽ፣ የተወሰነ እና ሊደረስበት የሚችል አላማን ያነገበ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በመከላከያ ሰራዊት እየተወሰደ ያለው እርምጃ ግልጽ፡ የተወሰነ እና ሊደረስበት የሚችል አላማን ያነገበ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ማክሰኞ ህወሓት ትግራይ ክልል…

የመከላከያ ሰራዊት ከየትኛውም አቅጣጫ ሊሰነዘር የሚችልን ጥቃት በብቃት መወጣትና መቀልበስ የሚያስችለው ቁመና ላይ ይገኛል – ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀገር ውስጥም ሆነ ከውጭ የሚሰጠውን ማንኛውንም ህዝባዊ ተልዕኮ በብቃት እየፈጸመ ስሙ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ በአፍሪካ ህብረት እና በምስራቅ አፍሪካ በጉልህ የተጻፈለት ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ዛሬም እንደትናንቱ ከየትኛውም አቅጣጫ…

የጥቅምት ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ19 ነጥብ 3 በመቶ ከፍ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥቅምት ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ19 ነጥብ 3 በመቶ ከፍ ማለቱን ማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው የጥቅምት ወር 2013 ዓ.ም የምግብ ዋጋ ግሽበትም ካለፈው ዓመት ጥቅምት ወር…

መንግስት እና የጸጥታ አካላት ለሚያደርጉት ህዝባዊ ጥሪ ህበረተሰቡ በቂ ዝግጅት እንዲያደርግ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)መንግስት እና የጸጥታ አካላት ለሚያደርጉት ህዝባዊ ጥሪ ህበረተሰቡ በቂ ዝግጅት እንዲያደርግ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡   የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል እንደሻው ጣሰው ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ…