Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች የሀገር መከላከያ ሰራዊት በህወሃት ውስጥ ባለ ቡድን ላይ እየወሰደ የሚገኘው እርምጃ ተገቢ መሆኑን ገለፁ

አዲስ አባበ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች በጅግጅጋ ከተማ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ የብልፅግና ፓርቲ፣ የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር፣ የሶማሌ ፌዴራሊስት ፓርቲ፣ ዱቦና ድግኖ ፓርቲ፣…

በግድቡ የሶስትዮሽ ድርድር የአፍሪካ ሕብረት ባለሙያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው ሃሳብ ግብጽ ሳትስማማ መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዳሴ ግድቡ የሶስትዮሽ ድርድር ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው የኢትዮጵያ ሐሳብ ሱዳን ስትስማማ ግብጽ ሳትቀበል መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት ሶስት ሳምንታት በዲፕሎማሲው መስክ የተሰሩት…

ሎዛ አበራ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ፈረመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሎዛ አበራ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ፈረመች፡፡ የቡድኑ አሰልጣኝ አቶ ብርሀኑ ግዛው ለረጅም ጊዜ ሲከታተሏት እንነበር ገልጸው ተጫዋቿ ቡድናቸውን በመቀለቀሏ ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ ሎዛ አበራ በበኩሏ ቡድኑን…

ፌስቡክ የትራምፕ ደጋፊዎችን ቡድን አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌስቡክ ኩባንያ የትራምፕ ደጋፊዎችን ቡድን ማገዱን አስታወቀ፡፡ ይህ በትራምፕ ደጋፊዎች የተከፈተውን "ስቶፕ ዘ ስቲል" የተሰኘው ቡድን በአንድ ቀን ብቻ 350 ሺህ ሰዎች ወደ አባልነት ተቀላቅለው እንደነበር ነው የተገለጸው፡፡ ቡድኑ…

ጥቅምት 30 ቀን እንዲጀመር የተወሰነለት የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲጀመር የተወሰነለት የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ሂደት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለክልላዊ እና ብሄራዊ ፈተና ተፈታኝ የሆኑ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን…

የሶማሌ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች የሀገሪቱንና የክልሉን ሰላም ለማጠናከር በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ገለፁ

አዲስ አባበ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ እና የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳይ ዙሪያ ከሶማሌ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ላይ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ መስጠፌ መሀመድን ጨምሮ ሌሎች…

የመቐለ፣ ሽሬ፣ አክሱም አና ሁመራ ኤርፖርቶች ለበረራ ዝግ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ

አዲስ አባበ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ፣ ሽሬ፣ አክሱም አና ሁመራ ኤርፖርቶች ለማንኛውም የበረራ አገልግሎት ዝግ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ:: የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከዛሬ ጥቅምት 27/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2 ሰዓት…

ሱዳን በከሰላ በኩል ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ዘጋች

አዲስ አባበ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በከሰላ በኩል ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር መዝጋቷን አስታወቀች። የግዛቷ አስተዳዳሪ ፈታህ አል ራሀማን አል አሚን እንዳስታወቁት ከዛሬ ጀምሮ ሱዳንን ከኢትዮጵያ የሚያዋስነውን የከሰላን ድንበር በመዝጋት በአካባቢው ያለው…