የሶማሌ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች የሀገር መከላከያ ሰራዊት በህወሃት ውስጥ ባለ ቡድን ላይ እየወሰደ የሚገኘው እርምጃ ተገቢ መሆኑን ገለፁ
አዲስ አባበ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች በጅግጅጋ ከተማ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይቱ የብልፅግና ፓርቲ፣ የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር፣ የሶማሌ ፌዴራሊስት ፓርቲ፣ ዱቦና ድግኖ ፓርቲ፣…