Fana: At a Speed of Life!

በሕወኃት ኃይል ላይ የተወሰደው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት እንደተጠናቀቀ ጠ/ሚ ዐቢይ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በስግብግቡ ጁንታ የሕወኃት ኃይል ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት መጠናቀቁን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ የአየር ኃይል በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች ላይ የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ…

በነዳጅ ምርቶች ዝውውር፣ ስርጭትና ግብይት ላይ ቁጥጥር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በነዳጅ ምርቶች ዝውውር፣ ስርጭትና ግብይት ችግር እንዳይፈጠር ቁጥጥርና ክትትል እየተደረገ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።   ሚኒስትሩ የመሰረታዊ ሸቀጦች አቅርቦት የዋጋ ንረት እንዳይፈጠርም እየተሰራ ነው ብሏል…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ቫርካን ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለውን…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ መንግስት በህወሓት ውስጥ የሚገኝ ጽንፈኛ ቡድን ህገ መንግስቱን በመጣሱ የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራን ለመስራት መገደዱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ፥ ጥቅምት 24 2013 ዓ.ም ምሽት…

መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ ሃገርን የማዳን ጉዳይ እንጅ ከትግራይ ህዝብ ጋር እንደሚደረግ ጦርነት መመልከት አይገባም – አስተያየት ሰጭዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ ወንጀለኛ የህወሓት አባላትን የመያዝና ሃገርን የማዳን ጉዳይ እንጅ ከትግራይ ህዝብ ጋር የሚደረግ ጦርነት አድርጎ መመልከት እንደማይገባ አስተያየት ሰጭዎች ተናገሩ፡፡ የተለያዩ ክልል ነዋሪዎች መንግስት በህወሓት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያ ለወንጀለኛ ቦታ የላትም አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያ ለወንጀለኛ ቦታ የላትም አሉ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት የትዊተር መልዕክታቸው የትግራይ ሕዝብ ሆነ ማንኛውም ዜጋ የወንጀለኞች መሸሸጊያ አይሆንም ብለዋል፡፡   አንቀጽ…

ኢትዮጵያ እና እስራኤል በሳይበር ደህንነት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና እስራኤል በሳይበር ደህንነት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ከእስራኤል ምክትል ደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ይቫርካን ጋር በሳይበር…

ግጭቱ ከትግራይ ህዝብ ጋር ሳይሆን በህወሓት ውስጥ ባለ ቡድን እና በኢትዮጵያ ህዝብ መካከል ነው- አቶ ሚኪ ተስፋዬ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴራ ፖለቲካ አራማጁ ህወሓት ምክንያት የተቀሰቀሰው ግጭት ከትግራይ ህዝብ ጋር የሚካሄድ ሳይሆን በህወሓት ውስጥ ባለ ቡድን እና በኢትዮጵያ ህዝብ መካከል የሚደረግ መሆኑን የፈንቅል እንቅስቃሴ የጋራ አመራር እና የትግራይ ወጣቶች አስተባባሪ ገለፁ።…