ባለፉት ሁለት አመታት በተካሄደዉ የህግ ሪፎርም በተለያዩ ማዕቀፎች ላይ ማሻሻያዎች መደረጋቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት አመታት በተካሄደዉ የህግ ሪፎርም በተለያዩ የህግ ማዕቀፎች ላይ ማሻሻያዎች መደረጋቸው ተገለፀ፡፡
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የህግና ፍትህ አማካሪ ጉባኤ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የፍሬድሪክ ኢበርት ኢንስትቲዩሽን…