Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ለተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ሎውኩክ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ በሚሆንበት አግባብ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር ተብሏል፡፡፡…

15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)15ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ተከበረ። በዓሉ “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ነው ተከብሮ የዋለው። በበዓሉ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል በባህርዳር ከተማ በውይይት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል ኢ-ህገመንግስታዊ እንቅስቃሴን ማስቆምና የህግ ማስከበር ተልዕኮ ለህብረ-ብሄራዊ አንድነታችን ያለው ፋይዳ በሚል መሪ ቃል በባህርዳር ከተማ በውይይት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በውይይቱ የመከላከያ፣ የአማራ ልዩ…

በደሴ በ591 ሚሊየን ብር የአስፓልት መንገድ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደሴ ከተማ በ591 ሚሊየን ብር ወጪ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ስራ ተጀመረ። የከተማው ቤቶች ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መከተ ዘውዱ የመንገድ ግንባታ ስራውን አስጀምረዋል። በከተማ አስተዳደሩ ወጪ የሚገነባው የ7 ነጥብ 8 ኪሎ…

ቻይና በባይደን ቡድን ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር እየጣረች መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና በቅርቡ ስልጣናቸውን በሚረከቡት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር እየጣረች መሆኑን የአሜሪካ የደህንነት ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ በሀገሪቱ ብሔራዊ የደህንነት ተቋም ውስጥ ባልደረባ የሆኑት ዊሊያም ኢቫኒና…

ዶ/ር ሂሩት ካሳው ከእስራኤል የዳያስፖራ ኢሚግሬሽንና የትብብር ሚኒስትር ታማኖ ሺታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ከእስራኤል የዳያስፖራ ኢሚግሬሽንና የትብብር ሚኒስትር ታማኖ ሺታ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው ሁለቱ ሀገራት ባላቸው ጥብቅ ትስስር ረጅም ታሪክ ማስመዝገባቸውን…

አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለካናዳ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ከሰሃራ በታች ምክትል ሚኒስትር ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለካናዳ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ከሰሃራ በታች ምክትል ሚኒስትር ማላ ካሃና ገለጻ አደረጉ፡፡ አምባሳደር ናሲሴ በወቅቱም በመንግስት በትግራይ ክልል…

በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ኒውክሌርን ለሰላማዊ ዓላማ ማዋል ስምምነት ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ኒውክሌርን ለሰላማዊ ዓላማ ማዋል ስምምነት ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ። አዋጁ የጸደቀው ዛሬ በተካሄደው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ ነው፡፡…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከእስራኤል የዳያስፖራ ኢሚግሬሽንና የትብብር ሚኒስትር ታማኖ ሺታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከእስራኤል የዳያስፖራ ኢሚግሬሽንና የትብብር ሚኒስትር ታማኖ ሺታ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅትም ሚኒስትር ታማኖ ሺታ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ መግለፃቸውን የፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት…

በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን ሴኔት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን ሴኔት ፕሬዚዳንት ማሪያ ኤሊዛቤታ ካሴላቲ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በውይይቱ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ ገለፃ…