ኢትዮጵያ ፣ ሱዳን እና ግብፅ በበይነ መረብ የታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ የሶስትዮሽ ውይይት በዛሬው ዕለት አካሂደዋል
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ፣ ሱዳን እና ግብፅ የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች በበይነ መረብ የታላቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ የሶስትዮሽ ውይይት በዛሬው ዕለት አካሂደዋል።
የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በበይነ መረብ በሀገራ መካከል የተካሄደውን ውይይት…