Fana: At a Speed of Life!

የብሄር ብሄረሰቦች ቀን እንደ እስከዛሬው ለይስሙላ ሳይሆን እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት በተጠናከረበት መልኩ ይከበራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን እንደ እስከዛሬው ለይስሙላ ሳይሆን እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት በተጠናከረበት መልኩ እንደሚከበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ…

መንግስት የህግ ማስከበር ስራውን አጠናቆ ወደ ልማት ስራው እንዲመለስ ትብብራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን – በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ…

አዲስ አበባ ፣ህዳር 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት የህግ ማስከበር ስራውን በአጭር ጊዜ አጠናቆ ወደ ልማት ስራው እንዲመለስ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ክፍለ ከተሞች…

በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ መፈቀዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በወንጀል ተጠርጥረው ሂሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ…

መንግሥት በውስጥ ጉዳዩ ሕግና ሥርዓትን የማስከበር ሙሉ አቅም አለው -አምባሳደር ነብያት ጌታቸው

አዲስ አበባ ፣ህዳር 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጀሪያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከሬዲዮ አልጄሪያ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በነበራቸው ቆይታ የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል እየሰራ ያለው ህግ የማስከበር ስራ በህግ የተሰጠውና በህገ-መንግስት በተደነገገው…

ዓመታዊ የፅዮን ማርያም ንግስ በዓልን ህዝቡ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲያከብር የፀረ-ሽብር ልዩ ኮማንዶ ስኬታማ ስራ አከናውኗል – የፌደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል መከላከያ ሰራዊቱ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የህብረተሰቡ ሰላምና ደህንነት እንዲከበርና ህብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ኑሮውን እንዲመራ ህግ የማስከበር ተግባር እያከናወነ እንደሚገኝ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ከሀዲው…

የአብሮነት እሴቶችን ይበልጥ በማጠናከር የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ወደ ፊት ማራመድ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአብሮነትና የአንድነት እሴቶች ይበልጥ በማጠናከር የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ወደ ፊት ማራመድ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ። ይህን ያሉት የህብረ ብሄራዊ አንድነት ችቦ ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ ጋምቤላ…

ሲንጋፖር ከእርድ እንስሳት ውጪ በቤተ ሙከራ ያደገን የዶሮ ስጋ ለምግብነት እንዲውል ወሰነች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሲንጋፖር በዓለም ላይ ከእርድ እንስሳት ውጪ በቤተ ሙከራ ያደገን የዶሮ ስጋ ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ የሰጠች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች። ይህ ውሳኔም መቀመጫውን ሳን ፍራንሲስኮ ላደረገው ኢት ጀስት ኩባንያ በቤተ ሙከራ ያሳደጋቸውን ዶሮዎች ለሽያጭ…

በፍንዳታው ምንም ጉዳት አለመከሰቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በፈነዳው ቦምብ ምንም የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ቦምቡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ…

         የከተሞች ምግብ ዋስትና ፕሮጀክት አፈፃፀምና ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞች ምግብ ዋስትና ፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ በፕሮጀክቱ አፈፃፀምና ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ። በበጀት ዓመቱ ፕሮጀክቱን የተቀላቀሉ 72 ከተሞችን ወደ ተግባር ማስገባት በሚያስችሉ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል። በውይይቱ…

በዳንሻ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳንሻ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ በሰልፉ ላይ ህዝቡ የህወሓት ጁንታን በማውገዝ መልዕክቶችን አስተላልፏል፡፡ ከዳንሻ ከተማና አካባቢዋ የተውጣጡ ነዋሪዎች በሰልፉ ላይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምስጋና በማቅረብ…