በመዲናዋ የማዕቀፍ ግዢ ስርዓት በመዘርጋቱ ከ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን ተችሏል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ ተቋማት የማዕቀፍ ግዢ ስርዓት በመዘርጋቱ ከ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን የከተማ አስተዳዳሩ የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ ኤጀንሲ አስታወቀ።
ኤጀንሲው ከማዕከል ጀምሮ…
ለሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን በአዲስ አበባ የተደረገ አቀባበል
https://www.youtube.com/watch?v=Ua5VSigFjjo
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ የሰላማዊ ሰዎችን ሕይወት ባጠፋው ኦነግ ሸኔ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ሰላማዊ ዜጎች ጭካኔ በተሞላበት መንገድ በአንድ ስፍራ ህይወታቸው እንዲያልፍ ባደረገው የኦነግ ሸኔ ቡድን ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ።
የክልሉ መንግስት ባወጣው መግለጫ፥ መንግስት የህዝቡን…
የላለቢላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ለጉብኝት መከፈት
https://www.youtube.com/watch?v=_uv_oUHmpvw
በዚህ አመት ሊጠናቀቁ የሚገባቸው ፕሮጀክቶች በምንም ምክንያት መተላለፍ የለባቸውም – ወይዘሮ አዳነች
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2013 ዓ.ም የመንግስት ስራዎች መሪ እቅድ ዙሪያ ዛሬ በአዳማ ከተማ ምክክር እያደረገ ነው።
በምክክር መድረኩ ላይ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ፣ የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽህፈት ቤት…