Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የማዕቀፍ ግዢ ስርዓት በመዘርጋቱ ከ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን ተችሏል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ ተቋማት የማዕቀፍ ግዢ ስርዓት በመዘርጋቱ ከ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን የከተማ አስተዳዳሩ የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ ኤጀንሲ አስታወቀ።   ኤጀንሲው ከማዕከል ጀምሮ…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ የሰላማዊ ሰዎችን ሕይወት ባጠፋው ኦነግ ሸኔ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ሰላማዊ ዜጎች ጭካኔ በተሞላበት መንገድ በአንድ ስፍራ ህይወታቸው እንዲያልፍ ባደረገው የኦነግ ሸኔ ቡድን ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ። የክልሉ መንግስት ባወጣው መግለጫ፥ መንግስት የህዝቡን…

በዚህ አመት ሊጠናቀቁ የሚገባቸው ፕሮጀክቶች በምንም ምክንያት መተላለፍ የለባቸውም – ወይዘሮ አዳነች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2013 ዓ.ም የመንግስት ስራዎች መሪ እቅድ ዙሪያ ዛሬ በአዳማ ከተማ ምክክር እያደረገ ነው። በምክክር መድረኩ ላይ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ፣ የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽህፈት ቤት…