ጠ/ሚ ሆነው በተሾሙበት ቀን የግል ጠባቂዎችን ወደ ቢሮ እና መኖሪያ ቤት እንዳያስገቡ የደህንነት ቡድን ይከለክላቸው እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት ምላሽ በ2010 ዓ.ም በአዲሱ አስተዳደር ሃላፊነት ሊኖራቸው በሚችሉ ሰዎች ላይ ህወሓት የክትትል ስርዓት ዘርግቶ ጫና…