Fana: At a Speed of Life!

ህዝቦች በአንድነት፣ በመተሳሰብና በወንድማማችነት እንዳይኖሩ ትልቅ እንቅፋት ሆኖ የቆየው የጁንታው ቡድን ላይመለስ ፈራርሷል፡- ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረ ብሄራዊ አንድነት ሁሌም ያሸንፋል ሲል የብልፅግና ፓርቲ ፓርቲ አስታወቀ። የብልፅግና ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ መግለጫ አውጥቷል። በመግለጫው በሀገሪቱ ባለፉት ሁለት አመታት ተኩል የህዝቡን እውነተኛ የዴሞክራሲ ጥያቄ ለመመለስ እና…

የትግራይ ህዝብ በአንድ አጥፊና ካሃዲ ቡድን መገለፅና መወከል እንደማይፈልግ በተግባር አስመስክሯል- የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ በአንድ አጥፊና ካሃዲ ቡድን መገለፅና መወከል እንደማይፈልግ በተግባር አስመስክሯል ሲል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት  ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው…

ከተማረክንም በህወሃት ጁንታ ሳይሆን በኢትዮጵውያን እና በኢትዮጵያዊነት ነው- ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል እያካሄደ የነበረውን ህግን ማስከበር ዘመቻ አጠናቆ እና ህዝቡን በማረጋጋት ወደ ቀየው መመለስ መጀመሩን ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ አስታወቁ። የራያ ግንባር አዛዥ ሌተናል  ጄኔራል ባጫ ደበሌ ህግን…

በ2012 ዓ.ም ተመራቂ ለነበሩ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ጥሪ ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋረጠዉን መደበኛ የገጽ-ለገጽ ትምህርትና ሥልጠናም ኮቪዲ-19ን በመከላከልን የሚከናወንበት ወቅት ላይ መደርሱንም የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባውን ነገ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ያካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባ ነገ ያካሄዳል፡፡ በእለቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በወቅታዊ የሃገሪቱ ጉዳዮች ላይ ከምክር ቤት አባላት…

የአዳማ ፣ሮቤ እና የጎባ ከተማ ነዋሪዎች የመከላከያ ሰራዊት የተቀዳጀውን ድል አስመልክቶ የተሰማቸውን ደስታ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአዳማ ፣ሮቤ እና የጎባ ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው እለት የመከላከያ ሰራዊት የጁንታውን የመጨረሻ ምሽግ መቐለን መቆጣጠሩን ተከትሎ ደስታቸውን ገልፀዋል። ነዋሪዎቹ በዛሬው ዕለት ደስታቸውን ከመግለፃቸው ባሻገር…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፈ፡፡ ምክር ቤቱ በደስታ መግለጫው የድል ስንደቅ የሀገር አለኝታና ደጀን የህዝብ ልጅ የሆነው ጀግናው የመከላከያ…

15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች  በዓል በአዲስ አበባ ከተማ  አስተዳደር ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች  በዓል በአዲስ አበባ ከተማ  አስተዳደር ተከበረ፡፡ በዓሉን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ፣የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ እና ሌሎች የመንግስት…

የወልቃይት፣ ጠገዴ እና ዳንሻ ከተማ ነዋሪዎች ከሃዲው የትህነግ ቡድን መደምሰሱን ተከትሎ ደስታቸውን እየገለፁ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልቃይት፣ ጠገዴ እና ዳንሻ ከተማ ነዋሪዎች ከሃዲው የትህነግ ቡድን መደምሰሱን ተከትሎ ደስታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ፡፡ ነዋሪዎቹ ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ የድጋፍ ሰልፍ እያካሄዱ…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በህንድ ዴልሂ የግማሽ ማራቶን ውድድር አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም የግማሽ ማራቶን የነሀስ ሜዳሊያ ተሸለሚዋ ያለምዘርፍ የኋላው የህንድ ዴልሂ ግማሽ ማራቶንን የቦታውን ሰአት በማሻሻል አሸነፈች። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የአለም ምዘርፍ የኃለው በ64:46 1ኛ በመውጣት ስታሸንፍ፣ አባበል…