Fana: At a Speed of Life!

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ወይዘሮ አዳነች “የድል አርማ የሃገር ደጀን የህዝብ ልጅ የሆነው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት በተቀዳጀው…

ህግ የማስከበሩ ምዕራፍ በድል ተጠናቋል በመጭው ጊዜ ትልቅ ሥራ እንደሚጠብቀን አንዘናጋ -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። “ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሎ የመከላከያ ሀይላችን ላጎናጸፈን ክብር መላው ኢትዮጵያውያንን እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን” ብለዋል፡፡…

ምክር ቤቱ በጀግናው መከላከያ ሰራዊት አንፀባራቂ ድል የተሰማውን ደስታ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጀግናው መከላከያ ሰራዊት አንፀባራቂ ድል የተሰማውን ደስታ ገለፀ። ምክር ቤቱ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ደሰ አላችሁ ብሏል። የትግራይ ሕዝብ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን በመቆም ላሳየው…

መስዋዕት ሆነው ኢትዮጵያን ወደፊት ላራመዱ ታሪክ ሰሪዎች ክብር ይገባል – ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መስዋዕት ሆነው ኢትዮጵያን ወደፊት ላራመዱ ታሪክ ሰሪዎች ክብር እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ተናገሩ። ሚኒስትሯ በህወሓት ጁንታ ላይ የተመዘገበውን ድል አስመልክተው የእንኳን ደስ አላችው መልዕክት አስተላልፈዋል።…

ለሀገር ክብር ሲሉ ውድ ህይወታቸውን በመስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግኖች ምስጋና ይገባል- አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሀገር ክብር ሲሉ ውድ ህይወታቸውን በመስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግኖች ምስጋና ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ብሔራዊ የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው። አቶ ገዱ የህግ የበላይነት ዘመቻ ድልን አስመልክተው የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት…

አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ። አፈ ጉባዔው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ “መላው ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ምክትል ርዕሳነ መስተዳድሮች የመከላከያ ሰራዊት ለተቀዳጀው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ። የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፥ ለጀግናው የሀገር መከላከያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በትግራይ ክልል የተካሄደው ህግን የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ክልል የተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥ “በትግራይ ክልል ስናካሂድ የነበረው የህግ የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን እና መቆሙን…

በ24 ሰዓታት 492 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 406 የላብራቶሪ ምርመራ 492 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 108 ሺህ 930 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…

የመከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል- ጄኔራል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሀኑ ጁላ አስታወቁ። ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ ነው የመከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን መቆጣጠሩን ያስታወቁት። ጀኔራል…