Fana: At a Speed of Life!

ተመስገን ዳና የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሰልጣኝ ተመስገን ዳና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ። አሰልጣኝ ተመስገን ዳና የአንድ ዓመት ውል ኮንትራት ቀርቦላቸው ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ አሰልጣኙ በሴካፋ ተፎካካሪ እና ውጤታማ ቡድን…

ፖሊስ 300 ሺህ ብር የሚጠጋ ነባሩንና አዲሱን የሐሰተኛ የገንዘብ ኖት ያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ 300 ሺህ ብር የሚጠጋ ነባሩንና አዲሱን ሐሰተኛ የገንዘብ ኖት መያዙን አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ነባሩን የገንዘብ ኖት ከሁለት ተጠርጣሪዎች ሐሰተኛ የሆነ ባለ መቶና ባለ አምሳ 174 ሺህ 350 ብር ይዟል፡፡…

በአቶ ልደቱ አያሌው የክስ መቃወሚያ እና ዋስትና ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ሁለተኛው ህገመንግስቱን ለማፍረስ በማሰብ የሽግግር ሰነድ ማዘጋጀት ወንጀል ክስ ያቀረቡት ዋስትና ጥያቄ የተቀረጸው ድምጽ ግልባጭ ባለሙያ እረፍት በመውጣቱና ከመዝገብ ጋር ባለመያያዙ ምክንያት የክስ መቃወሚያውና…

በመተከል ዞን ከፀረ-ሠላም ኃይሎች ጋር ሲሳተፉና ሲያብሩ የነበሩ 15 ግለሰቦች በሠላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ስር በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች የጸረ-ሠላም ኃይሎችን ተልዕኮ በመፈጸም ሲሳተፉ እና ሲተባበሩ የነበሩ 15 ግለሰቦች በሠላማዊ መንገድ እጃቸውን መስጠታቸው ተገለፀ፡፡ የክልሉ መንግስት ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን በዞኑ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በ25 ዓመታት የአፋን ኦሮሞ የስርጭት ጊዜ ላይ የሚያተኩር የምክክር መድረክ ነገ ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባለፉት 25 ዓመታት የአፋን ኦሮሞ የስርጭት ጊዜ ላይ የሚያተኩር የምክክር መድረክ ሊያካሂድ ነው። የምክክር መድረኩ በነገው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ቤስት ዌስተርን ሆቴል የሚካሄድ ይሆናል። በዚህ…

የካፍ ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ። ፕሬዚዳንቱ ረቡዕ ዕለት ከሞሮኮ ወደ ካይሮ ከተመለሱ በኋላ ቀለል ያለ የሳል ምልክት ማሳየታቸውን ተከትሎ በተደረገላቸው ምርመራ በዛሬው ዕለት…

የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም ተመሰረተ። በሀገር አቀፍ ደረጃ የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም “የተሻለ ከተማ ለተሻለ ህይወት” በሚል መሪ ቃል የከተሞች ፎረም የመመስረቻ ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሄዷል፡፡ ፎረሙ የከተማ ከንቲባዎች ተገናኝተው…

የወሰን ማስከበር ችግሮችን ለመፍታት አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እንዳይጓተቱ የወሰን ማስከበር ችግሮችን በመፍታት ረገድ አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት ተገለፀ፡፡ ከክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚዎችና ከሌሎች…