ስፓርት ተመስገን ዳና የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሰልጣኝ ተመስገን ዳና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ። አሰልጣኝ ተመስገን ዳና የአንድ ዓመት ውል ኮንትራት ቀርቦላቸው ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ አሰልጣኙ በሴካፋ ተፎካካሪ እና ውጤታማ ቡድን…
የሀገር ውስጥ ዜና ፖሊስ 300 ሺህ ብር የሚጠጋ ነባሩንና አዲሱን የሐሰተኛ የገንዘብ ኖት ያዘ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ 300 ሺህ ብር የሚጠጋ ነባሩንና አዲሱን ሐሰተኛ የገንዘብ ኖት መያዙን አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ነባሩን የገንዘብ ኖት ከሁለት ተጠርጣሪዎች ሐሰተኛ የሆነ ባለ መቶና ባለ አምሳ 174 ሺህ 350 ብር ይዟል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ልደቱ አያሌው የክስ መቃወሚያ እና ዋስትና ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ሁለተኛው ህገመንግስቱን ለማፍረስ በማሰብ የሽግግር ሰነድ ማዘጋጀት ወንጀል ክስ ያቀረቡት ዋስትና ጥያቄ የተቀረጸው ድምጽ ግልባጭ ባለሙያ እረፍት በመውጣቱና ከመዝገብ ጋር ባለመያያዙ ምክንያት የክስ መቃወሚያውና…
የሀገር ውስጥ ዜና በመተከል ዞን ከፀረ-ሠላም ኃይሎች ጋር ሲሳተፉና ሲያብሩ የነበሩ 15 ግለሰቦች በሠላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ Feven Bishaw Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ስር በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች የጸረ-ሠላም ኃይሎችን ተልዕኮ በመፈጸም ሲሳተፉ እና ሲተባበሩ የነበሩ 15 ግለሰቦች በሠላማዊ መንገድ እጃቸውን መስጠታቸው ተገለፀ፡፡ የክልሉ መንግስት ከጸጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን በዞኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በ25 ዓመታት የአፋን ኦሮሞ የስርጭት ጊዜ ላይ የሚያተኩር የምክክር መድረክ ነገ ያካሂዳል Tibebu Kebede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባለፉት 25 ዓመታት የአፋን ኦሮሞ የስርጭት ጊዜ ላይ የሚያተኩር የምክክር መድረክ ሊያካሂድ ነው። የምክክር መድረኩ በነገው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ቤስት ዌስተርን ሆቴል የሚካሄድ ይሆናል። በዚህ…
ስፓርት የካፍ ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ Tibebu Kebede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ። ፕሬዚዳንቱ ረቡዕ ዕለት ከሞሮኮ ወደ ካይሮ ከተመለሱ በኋላ ቀለል ያለ የሳል ምልክት ማሳየታቸውን ተከትሎ በተደረገላቸው ምርመራ በዛሬው ዕለት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም ተመሰረተ Tibebu Kebede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም ተመሰረተ። በሀገር አቀፍ ደረጃ የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም “የተሻለ ከተማ ለተሻለ ህይወት” በሚል መሪ ቃል የከተሞች ፎረም የመመስረቻ ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሄዷል፡፡ ፎረሙ የከተማ ከንቲባዎች ተገናኝተው…
የሀገር ውስጥ ዜና የወሰን ማስከበር ችግሮችን ለመፍታት አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት ተገለፀ Feven Bishaw Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እንዳይጓተቱ የወሰን ማስከበር ችግሮችን በመፍታት ረገድ አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት እንዳለበት ተገለፀ፡፡ ከክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚዎችና ከሌሎች…
ፋና 90 በምርጫ ወቅት ሊኖር በሚገባው የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ያተኮረ ምክክር እየተካሄደ ነው Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0LN_7mquFXc&t=22s
ፋና 90 የአማራና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=lrla2oSQ_8M&t=27s