Fana: At a Speed of Life!

ንጹሐን ዜጎች ዒላማ ሳይሆኑ፣ ከተሞችንና ቅርሶች ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት ተችሏል- ጠ/ሚ ዐቢይ  

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ንጹሐን ዜጎች ዒላማ ሳይሆኑ፣ ከተሞችንና ቅርሶች ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት መግባት መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ የትግራይ ሕዝብ ከስግብግቡ ጁንታ ጋር እንዳልሆነ…

ከመንግስት የፀጥታ አካላት ውጪ ማንኛውም አካል የጦር መሳሪያ ታጥቆ መንቀሳቀስ የለበትም – አባ ገዳ ጂሎ ማንዶ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመንግስት እውቅና ካላቸው የፀጥታ አካል ውጪ ማንኛውም አካል የጦር መሳሪያ ታጥቆ ህብረተሰቡ ውስጥ መንቀሳቀስ እንደሌለበት የኦሮሞ አባ ደጋዎች ህብረት ሰብሳቢ እና የጉጂ አባ ገዳ ጂሎ ማንዶ ውሳኔ አሳለፉ። የኦሮሞ አባ ደጋዎች ህብረት ሰብሳቢ…

መንግሥት በጥንቃቄና በፍጥነት እየወሰደ የሚገኘው ህግ የማስከበር እርምጃ በስኬት ታጅቦ ወሳኝ የድል ምዕራፍ ተቀዳጅቷል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግሥት በጥንቃቄና በፍጥነት እየወሰደ የሚገኘው ህግ የማስከበር እርምጃ በስኬት ታጅቦ ወሳኝ የድል ምዕራፍ መቀዳጀቱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…

የአገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙ ወታደራዊ ሹማምንትና በሚዲያዎች ሀገር አፍራሽ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ የመያዣ ትዕዘዝ ወጣ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የአገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙና በተለያዩ እርከን በሚገኙ ወታደራዊ ሹማምን ትበፈፀሙት የዘረፋ ወንጀል ንብረታቸው የሚፈለግ የጁንታው ህወሃት ቡድን አባላትና በአሃገር ውስጥና ባህርማ ዶሆነው የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ…

የህግ ማስከበር ዘመቻውን የተሳሳተ ትርጓሜ የመስጠት ዝንባሌ እንዳለ ተገለፀ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ የተሳሳተ ትርጓሜ የመስጠት ዝንባሌ እንዳለ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ህግን የማስከበር ዘመቻን አስመልክቶ…

የህዳሴ ግድብ ውሃ በሚተኛበት አካባቢ ሁለተኛው ዙር የደን ምንጣሮ ለማካሄድ ካርታ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለፀ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዳሴ ግድብ ውሃ በሚተኛበት አካባቢ ሁለተኛው ዙር የደን ምንጣሮ ለማካሄድ የካርታ ስራ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሥራ እድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። በመጀመሪያው ዙር አንድ ሺህ ሄክታር መሬት…

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ስሪል ራማፎሳ ጠ/ሚ ዐቢይ የአፍሪካ ህብረት ልዑክንን ተቀብለው ስላነጋገሩ ምስጋና አቀረቡ

የአዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር እና የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ስሪል ራማፎሳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአፍሪካ ህብረት ልዑክንን ተቀብለው ስላነጋገሩ ምስጋና አቅርበውላቸዋል። የአፍሪካ ህብረት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአፍሪካ…

መርማሪ ቦርዱ የመጀመሪያውን ዙር የመስክ ምልከታ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ የመጀመሪያውን ዙር የመስክ ምልከታ በማካሄድ ላይ ነው፡፡ ቦርዱ ህዳር 14 ቀን 2013 ዓ.ም በጀመረው የመስክ ምልከታ እስካሁን በባህርዳር፣ በጎንደርና በዳንሻ አከባቢዎች ተዘዋውሮ የምርመራ ስራውን…

በህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት ላይ በኤሺያና ፓሲፊክ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችን ያሳተፈ ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኤሺያና ፓሲፊክ ሀገራት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት…

ለቢሾፍቱ – ጨፌ ዶንሳ – ሰንዳፋ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ የአፈር ቆረጣ እና የውሃ መፋሰሻ ቱቦ የማምረት ስራዎች እየተከናወነ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሾፍቱ - ጨፌ ዶንሳ - ሰንዳፋ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ የአፈር ቆረጣ እና የውሃ መፋሰሻ ቱቦ የማምረት ስራዎች እየተከናወነ ይገኛል፡፡ መንገዱ የምስራቅ እና የሰሜን ሸዋን የሀገራችን ክፍሎችን በአቋራጭ የሚያስተሳስር ይሆናል፡፡…