ጠ/ሚ ዐቢይ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን እና የእንስሳት ስጋ ምርትን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ቄራን መረቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን እና የእንስሳት ስጋ ምርትን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ቄራን መርቀው ከፍተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ መርቀው የከፈቱት የድሬዳዋ ኢንዱስትሩ ፓርክ በ150 ሄክታር…