ከኢትዮጵያ የተሰረቀውና ኢየሱስ ክርስቶስ የእሾህ አክሊል የደፋበት ስዕልን ጨምሮ ዓለም ላይ 10 ወሳኝ ቅርሶች እየተፈለጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እና በብሪታኒያ መካከል በመቅደላ በተካሄደው ጦርነት ወቅት የተሰረቀውና ኢየሱስ ክርስቶስ የእሾህ አክሊል የደፋበት ስዕልን ጨምሮ 10 ቅርሶችን የማፈላለግ ስራ እየተከናወነ ነው።
የጥንታዊ ቅርሶች አፈላላጊ የሆነው ቡድን…