Fana: At a Speed of Life!

ከኢትዮጵያ የተሰረቀውና ኢየሱስ ክርስቶስ የእሾህ አክሊል የደፋበት ስዕልን ጨምሮ ዓለም ላይ 10 ወሳኝ ቅርሶች እየተፈለጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እና በብሪታኒያ መካከል በመቅደላ በተካሄደው ጦርነት ወቅት የተሰረቀውና ኢየሱስ ክርስቶስ የእሾህ አክሊል የደፋበት ስዕልን ጨምሮ 10 ቅርሶችን የማፈላለግ ስራ እየተከናወነ ነው። የጥንታዊ ቅርሶች አፈላላጊ የሆነው ቡድን…

የክልልና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች ኮቪድ-19ኝን ያማከለ የጤና አገልግሎት በመስጠት አመርቂ ስራዎች ሰርተዋል- ዶ/ር ሊያ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የክልሎች እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች የኮቪድ-19 ወርርሽኝን ያማከለ መሰረታዊ የጤና አገልግሎት በመስጠት አመርቂ ስራዎች ማከናወናቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በጤና ሚኒስቴር የእናቶች ሕጻናትና ስርዓተ ምግብ…

የመምህራን ቀን ዓመታዊ በዓል አውደ ጥናት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመምህራን ቀንን "መምህራን ቀውስ ለመቀልበስም ሆነ ለመጭው ጊዜ ብሩህነት ግንባር ቀደም ሚና አላቸው" በሚል መሪ ቃል ትምህርት ሚኒስቴር ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ያዘጋጁት አውደ ጥናት በባህር ዳር ተካሄደ። የትምህርት ሚኒስትሩ…

ከአሽከርካሪ ማሠልጠኛ ተቋማት መካከል 220 ተቋማት ብቻ የተቀመጠላቸውን መስፈርት አሟልተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙት 550 የአሽከርካሪ ማሠልጠኛ ተቋት መካከል 220 ተቋማት የተቀመጠላቸውን መስፈረት አሟልተው አገልግሎት እንደሚሰጡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለፀ። የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከዘርፉ አመራሮች፣ ከአሽከርካሪዎች ማሠልጠኛ…

የኮይሻ ፕሮጀክት የዓለም አቀፍ የቱሪዝም ስበትን እንደሚጨምር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮይሻ ፕሮጀክት የዓለም አቀፍ የቱሪዝም ስበትን የሚጨምርና የውጭ ምንዛሪ ማስገኛ መሆኑን የደቡብ ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ገለፀ፡፡ የዓለም የቱሪዝም ቀን በደቡብ ክልል ደረጃ በዳውሮ ዞን እና በኮንታ ልዩ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል፡፡…

የአፍሪካ ሃገራት ለሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እንዲዘጋጁ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪና መከላከያ ማዕከል ሃገራት ለሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እንዲዘጋጁ ጥሪ አቀረበ፡፡   የማዕከሉ ኃላፊ ጆን ንኬንጋሶንግ በአህጉሪቷ በኮሮና ቫይረስ የሚያዘው ሰው ቁጥር እየጨመረ ነው ብለዋል፡፡…