Fana: At a Speed of Life!

1495ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ)ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 1495ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ ተከብሯል። 1495ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በዓል በተለይም በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጊድ ተከብሯል። በአንዋር መስጊድ እየተካሄደ…

በዓሉ እርስ በእርስ የምንተሳሰብበትና ከገጠሙን ችግሮች በጋራ ለመሻገር የምንደጋገፍበት እንዲሆን እመኛለሁ ም/ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ታላቁ የመውሊድ በዓል እርስ በእርስ ከልብ የምንተሳሰብበት፤ ከገጠሙን ችግሮች በጋራ ለመሻገር የምንደጋገፍበት እንዲሁን እመኛለሁ” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለ1495ኛው የመውሊድ በዓል…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሸበሌ ወንዝ ላይ የተገነባውን የጎዴ የመስኖ ግድብ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሸበሌ ወንዝ ላይ የተገነባውን የጎዴ የመስኖ ግድብ ጎበኙ። በጉብኝቱ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና…

በቻምፒየንስ ሊጉ ባርሴሎና ጁቬንቱስን ከሜዳው ውጭ አሸንፎታል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ምሽቱን ተካሄደዋል። ከምድብ አምስት እስከ ስምንት ባሉት ቡድኖች መካከል በተካሄደ ጨዋታ ታላላቆቹ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል። በምድብ አምስት የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከሜዳው ውጭ…

የውጭ ባለሃብቶች የሚያጋጥማቸውን ማነቆ ለመፍታት የተቋቋመው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ባለሃብቶች የሚያጋጥማቸውን ማነቆ ለመፍታት የተቋቋመው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ። በመድረኩ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ግርማ ብሩ ተገኝተዋል።…

ባለፉት 24 ሰዓታት 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 918 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ6 ሺህ 290 ሰዎች የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ተደርጎ 602 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በሌላ በኩል 918 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 49 ሺህ 886…

በከተማዋ ያለውን የመሬት ወረራ በተመለከተ የተካሄደውን ግምገማ የተመለከተው ሪፓርት በአንድ ሳምንት ውስጥ ይፋ ይሆናል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የመሬት ወረራ ጥቆማ እና ቅሬታዎች ለማጣራት የተቋቋመው ግብረ ኃይል የስራ አፈፃፀም እና ግኝቶች በዛሬው ዕለት መገምገሙ ተገለፀ። በግምገማው ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና…

በክልሉ በእርሻ ኢንቨስትመንት ተሠማርተው ያላለሙ የ29 ባለሀብቶች ፈቃድ ተሠረዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በእርሻ ኢንቨስትመንት ተሠማርተው ያላለሙ የ29 ባለሀብቶችን ፈቃድ መሰረዙን የክልሉ የኢንቨስትመንት ቦርድ ገለፀ። የኢንቨስትመንት ቦርዱ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በእርሻ ኢንቨስትመንት ተሠማርተው ወደ ልማት…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ሙስሊሞች…

ዱራቢሊስ የተባለው ዓለም አቀፍ ላኪ ድርጅት የኢትዮጵያን አቮካዶ ምርት ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዱራቢሊስ የተባለው ዓለም አቀፍ ላኪ ድርጅት በኢትዮጵያ የተመረተን አቮካዶ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሳካ ሁኔታ ለውጭ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታውቋል። የአቮካዶ የሙከራ ምርቱ ወደ እንግሊዝ፣ አውሮፓ እና መካከለኛው ምስራቅ በተሳካ ሁኔታ መድረሱ…