ያለንበት ምእራፍ የተጀመሩ የልማት፣ የሰላምና የስርዓት ግንባታ ስራዎች ማስቀጠል የሚያስፈልግበት ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ያለንበት ምእራፍ የተጀመሩ የልማት፣ የሰላምና የስርዓት ግንባታ ስራዎች ሙቀተን በጠበቀ መልኩ ማስቀጠል የሚያስፈልግበት ነው” አሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ።
ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዛሬው እለት…