1ሺህ 495ኛው የነብዩ መሐመድ መውሊድ በዓል ውስን አማኞች በተገኙበት በታላቁ አንዋር መስጊድ ይከበራል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት 1ሺህ 495ኛው የነብዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በታላቁ አንዋር መስጊድ ውስን ዓማኞች በተገኙበት እንደሚከበር ገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት…