Fana: At a Speed of Life!

አደገኛ ዕፅ ስታዘዋውር የተገኘች የታይላንድ ዜጋ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ጋር በመተባበር አደገኛ ዕፅ ስታዘዋውር የተገኘችውን ታይላንዳዊት በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ዘርፍ የኢንተለጀንስ አደገኛ ዕፅና ሬዲዮ መገናኛ…

በአሽከርካሪ ፍቃድ ሰጪ ተቋማት እና የተሽከርካሪ ምርመራ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ጥናት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሽከርካሪ ፍቃድ ሰጪ ተቋማት እና የተሸከርካሪ ምርመራ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተደረገ ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደረገ። የትራንስፖርት ዘርፍ የሀገሪቱን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳደግ ረገድ ጉልህ ድርሻ…

የጤና ሚኒስቴር የጡት ካንሰር ህክምና በ12 ሆስፒታሎች እየተሰጠ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 12 ሆስፒታሎች የጡት ካንሰር ህክምና እየሰጡ እንደሚገኙ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረው የጡት ካንሰርን ወር በማስመልከት የጤና ሚኒስቴር ጡትዎን በእጅ በመዳሰስ እና በመመርመር የጡት ካንሰርን ይከላከሉ በሚል መሪ ቃል…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምዕራብ ሸዋ በክላስተር የለማን የበቆሎ ማሳ ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በሁለተኛ ቀን የስራ ጉብኝት በምዕራብ ሸዋ በክላስተር የለማን የበቆሎ ማሳ ጎብኝቷል። በዞኑ 88 ሺህ ሄክታር መሬት የበቆሎ ማሳ በክላስተር እየለማ መሆኑ ተገልጿል። ከዚህ…

በደምቢዶሎ ተማሪዎችን አግተዋል በሚል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደምቢዶሎ ተማሪዎችን አግተዋል በሚል የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ። ዐቃቤ ህግ በእነ ከሊፋ አብዱረህማን በሚጠራው የክስ መዝገብ በ17 ግለሰቦች ላይ በህዳር 24 እና 25 ቀን 2012 ዓ.ም ከአማራ…

የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል የሴቶች የሰላም ፎረም በአዳማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል ሴቶች የሰላም ፎረም በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በአዳማ እየተካሄደ በሚገኘው ፎረም ላይ የሁለቱ ክልል ተሳታፊዎችን ጨምሮ የፌደራልና የክልል ተጋባዦች ተገኝተዋል፡፡ በፎረሙ የኦሮሚያ ሀደ ሲንቄዎች፣ የሁለቱ…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ እየመከረ ይገኛል። በውይይቱ ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት ዋነኛ ሚና የሚጫወተው የትራንስፖርት ዘርፍ የዜጎችን ህይወት ለህልፈት…

10 ስኳር ፋብሪካዎችን ለግሉ ዘርፍ የማዛወር ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 10 የስኳር ፋብሪካዎችን የሃገሪቱን ጥቅም በሚያስከብር መልኩ ለግሉ ዘርፍ የማዛወር ስራ በጥንቃቄ እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።   መንግስት በዘርፉ ያለውን ችግር ለመፍታት ካሉት 13 የስኳር ፋብሪካዎች ውስጥ 10…

የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከኮቪድ19 ጋር በተያያዘ ራሳቸውን አገለሉ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 18 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከኮቪድ19 ጋር በተያያዘ ራሳቸውን ማግለላቸውን የፕሬዚዳንቱ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። ፕሬዚዳንቱ ቅዳሜ ምሽት በታደሙበት የእራት ግብዣ ላይ የተገኘ ሌላ እንግዳ በኮቪድ-19 መያዙ መረጋገጡን ተከትሎ…

በፌደራል የዳኝነት አስተዳደር እና በፌደራል ፍርድ ቤቶች ረቂቅ አዋጆች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፌደራል የዳኝነት አስተዳደር እና በፌደራል ፍርድ ቤቶች ረቂቅ አዋጆች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ በውይይቱ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት…