Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት 518 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 556 ሰዎች ደግሞ ከቫይረስ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 283 የላቦራቶሪ ምርመራ 518 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 107 ሺህ 109 ደርሷል።…

የቱርክ ፍላጎት በኢትዮጵያ የማይናጋ ሰላም፣ ዘላቂ ልማት እና ያልተሸራረፈ የግዛት ሉዓላዊነት እንዲኖር ነው-ያፕራክ አልፕ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ የኢትዮጵያን ሰላም፣ ልማት እና ሉዓላዊነት እንደምትሻ በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር እና በአፍሪካ ሕብረት የቱርክ ቋሚ ልዑክ ያፕራክ አልፕ ገለፁ፡፡ በአምባሳደሯ የተመራው ልዑካን ቡድን፤ በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከውጭ…

ዲያጎ ማራዶና በ60 አመቱ ህይወቱ አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው አንጋፋ የእግር ኳስ ተጫዋች ዲያጎ ማራዶና በ60 ዓመቱ ህይወቱ ማለፉ ተሰማ። በዓለም ላይ በድንቅ የእግር ኳስ ብቃቱ እና ብዙም ስኬታማ ባልነበረበት አሰልጣኝነት የሚታወቀው ዲያጎ ማራዶና በልብ ህመም ምክንያት ህይወቱ…

የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ ተወካዮች በተገኙበት በነገው ዕለት በጅግጅጋ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ ተወካዮች በተገኙበት በነገው ዕለት በጅግጅጋ እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ ህዳር 29 የሚከበረው የብሄር ብሄረሰብ በዓልን አሰመልክቶ የሶማሌ ክልል መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ አሊ በደል…

ኤምባሲው ካይሮ መቀመጫቸውን ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች መንግስት እየወሰደ ስለሚገኘው ህግን የማስከበር እርምጃ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ግብፅ ካይሮ መቀመጫቸውን ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች መንግስት እየወሰደ ስለሚገኘው ህግን የማስከበር እርምጃ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በካይሮ ለሚገኙ ለተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች…

አቶ ገዱ ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር መንግስት በህወሃት ውስጥ ባለው ቡድን ላይ እየተወሰደ ከሚገኘው ህግን የማስከበር እርምጃ ጋር ተያይዞ ማብራሪያ ሰጥተዋል። አቶ ገዱ ከጠቅላይ…

በሴካፋ ከ20 አመት በታች ውድድር ኢትዮጵያ የሱዳን አቻዋን ረታች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ (ሴካፋ) ከ20 አመታች ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ድል ቀንቶታል፡፡ ዛሬ ከሱዳን አቻው ጋር የተጫወተው ቡድኑ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በመጀመሪያው ጨዋታ ኢትዮጵያ በኬንያ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት…