Fana: At a Speed of Life!

ተንቀሳቃሽ የቲቢ በሽታ መመርመሪያ ክሊኒኮች ስራ ላይ ዋሉ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 6፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ተንቀሳቃሽ የቲቢ በሽታ መመርመሪያ ክሊኒኮች ስራ ላይ መዋላቸው ተገለፀ። የጤና ሚኒስቴር የቲቢ በሽታን መመርመር የሚያስችሉ ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮችን ለአርብቶ አደር አካባቢዎች ማበርከቱም ነው የታወቀው። ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮቹ በአፋር፣ ሶማሌና…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 8 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ ስምንት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ ባለፉት 24 ሰዓታት 447 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው በስምንቱ ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።…

የጌትስ ፋውንዴሽን ኢትዮጵያ የኮቪድ – 19 ወረርሽኝ ሥርጭትን ለመከላከልና ለመግታት በማካሄድ ላይ ያለችውን ሀገራዊ ጥረት ለማገዝ የ200 ሚሊየን…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቢል ኤንድ ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ኢትዮጵያ የኮቪድ - 19 ወይም የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ሥርጭት ለመከላከል እና ለመግታት በማካሄድ ላይ ያለችውን ሀገራዊ ጥረት ለማገዝ የ200 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።   ፋውንዴሽኑ…

በአፍሪካ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ15 ሺህ በለጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ አህጉር በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ15 ሺህ መብለጡ የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን 900 ሺህ መብለጡን የሚያሳየው የጆን ሆፕኪንስ…

በአማራ ክልል አራት ከተሞች የተጣለው የእንቅስቃሴ እገዳ ማሻሻያ ተደረገበት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል አራት ከተሞች ተጥሎ የቆየው የእንቅስቃሴ እገዳ ማሻሻያ እንደተደረገበት የክልሉ ኮሮና ቫይረስ ስርጭት መከላከል ኮማንድ ፖስት አስታወቀ። በባህር ዳር፣ እንጂባራ፣ ቲሊሊና አዲስ ቅዳም ከተሞች ከመጋቢት 23 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተጥሎ…