Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተማሪዎች በቤታቸው ሆነው በቴሌቪዥን እንዲማሩ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ በኮሮና ቫይረሰ የተቋረጠወን ትምህርት በቴሌቪዥን ለማስጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ። የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ የቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩ፥…

ሰሜን ኮሮያ በርካታ የአጭር ርቀት ሚሳኤሎችን የማስወንጨፍ ሙከራ ማድረጓ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሮያ በርካታ የአጭር ርቀት ሚሳኤሎችን የማስወንጨፍ ሙከራ ማድረጓ ተገልጿል። የኮሮናቫይረስ ዓለማችንን ባስጨነቀበት በዚህ ወቅት ፒዮንግያንግ ግን የጦር መሳሪያዎቿን የየሞከር ስራዋን አጠናክራ ቀጥላለች። ሀገሪቱ በርከት ያሉ የአጭር…

ከበዓል ጋር ተያይዞ የሚከናወኑ የግብይትና የእርድ ስርዓቶች በከፍተኛ ጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከትንሳዔ በዓል ጋር ተያይዞ የሚከናወኑ የግብይትና የእርድ ስርዓቶች በከፍተኛ ጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ። የጤና እና የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴሮች የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የኮሮናቫይረስን መከላከል ላይ መደረግ ባላለበት ጥንቃቄ ዙሪያ…

የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች  መንግሥት 15 ቶን የሚመዝን የኮቪድ-19 መከላከያ ግብዓት  ድጋፍ ለኢትዮጵያ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች  መንግሥት 15 ቶን የሚመዝን የኮቪድ-19 መከላከያ ግብዓት  ድጋፍ ለኢትዮጵያ አደረገች። የተላኩት ግብአቶች የንክኪ መከላከያ ልብሶችንና የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን ያካተተ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የአፈፃፀም ደንብ ህዝቡ አክብሮ እንዲንቀሳቀስ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የአፈፃፀም ደንብ ህዝቡ አክብሮ እንዲንቀሳቀስ ተጠየቀ። የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የታወጀውን አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸምን በበላይነት የሚመራው የሚኒስትሮች ኮሚቴ አስተባባሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን…