አሜሪካ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ላበረከተችው አስተዋጽኦ እውቅና ሰጠች
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 13፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የዋሽንግተን ውጭ ህግ ማህበረሰብ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት እያበረከተች ላለው አስተዋጽኦ የእውቅና ፕሮግራም አካሂደዋል።
በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በፕሮግራሙ ላይ ባደረጉት ንግግር…