Fana: At a Speed of Life!

ፍርድ ቤቶች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ ዝግጁ  መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ ዝግጁ መሆናቸውን ፍርድ ቤቶች ገለጹ። መንግስት የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ስርጭትን…

የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ በቀን የሚያመርተውን የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን መጠን ወደ 20 ሺህ ከፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዲስትሪዎች ወቅታዊውን ሁኔታ ከግሞት አስገብተው የሰራተኞቻቸውን ድህንነት በጠበቀ መልኩ በመስራት ላይ ይገኛሉ። ከእነዚህ ውስጥ አንዱ የሆነው የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ፍጹም ከተማ እንዳሉት፥ በፓርኩ የኮሮና…

ጅቡቲ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ለሚላኩ ዕቃዎች ለወደብ ከምትከፍለው ላይ 82 ነጥብ 5 በመቶ ቅናሽ ማድረጓን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጅቡቲ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ለሚላኩ ዕቃዎች ለወደብ ከምትከፍለው ላይ 82 ነጥብ 5 በመቶ ቅናሽ ማድረጓን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ “የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል…

በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት የኩፍኝ በሽታ ዳግም እንዳይከሰት ያሰጋል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኩፍኝ በሽታ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ዳግም ሊከሰት እንደሚችል ስጋት መኖሩን የተባበሩት መንግስታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት ገለጸ። ስጋቱ የመጣው በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት አንዳንድ የክትባት ፕሮግራሞች በመዘግየታቸው መሆኑ ነው…

የያቤሎ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያና ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በቦረና ዞን ያቤሎ ወረዳ የተገነባው የያቤሎ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ጀመረ። የባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና ማስተላለፊያ መስመር የሆነው ፕሮጀክት የፍተሻ እና ሙከራ ሥራ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶጋን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶጋን ጋር በስልክ ተወያዩ። ውይይቱን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ “የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶጋን…

በመዲናዋ ከወራት በፊት በእሳት ቃጠሎ በወደሙ ቤቶች ምትክ በአዲስ መልክ የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች ተሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከወራት በፊት በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማእከል ጀርባ በእሳት ቃጠሎ ወድመው በነበሩ ቤቶች ምትክ በአዲስ መልክ የተገነቡትን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎቹ አስረከቡ። በወቅቱ ቃጠሎ የደረሰባቸው የ17 አባወራዎች ቤት…

ኮቪድ19ን የመከላከል ሥራው በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ዐውቄያለሁ- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኮሮናቫይረስ ኮቪድ19ን ለመከላከል ከተቋቋመው የሚኒስቴሮች ኮሚቴ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ “ኮቪድ19ን ለመከላከል ከተቋቋመው የሚኒስቴሮች ኮሚቴ…