ግድቡን በአንድነት አምረን እና ደምቀን እንደ ጀመርነው፤ እንዳማረብን እና እንደደመቅን እንጨርሰዋለን- ም/ጠሚ አቶ ደመቀ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ግድቡን በአንድነት አምረን እና ደምቀን እንደ ጀመርነው፤ ፍፃሜውንም እንዳማረብን እና እንደደመቅን እንጨርሰዋለን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡
ግድቡ ዛሬ የደረሰበት የመጨረሻው የመጀመሪያ ምዕራፍ…