በሞጆ ወደብና ተርሚናል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በሞጆ ወደብና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት ተካሄደ።
የሞጆ ወደብና ተርሚናል አብዛኛውን የአገራችንን የወጪና ገቢ ዕቃዎች…