Fana: At a Speed of Life!

የኳታሩ ስሀይል የብረት ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኳታሩ ስሀይል የብረት ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ። ኳታር የሚገኙት የኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በዛሬው እለት የኩባንያውን የብረታ ብረት እና የባትሪ ማምረቻ ፋብሪካዎች መጎብኘታቸውን…

ምርት ገበያው 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ 7 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 131 ሺህ ቶን ምርቶችን በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ማገበያየቱን አስታወቀ። ምርት ገበያው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ  በሩብ ዓመቱ 79 ሺህ 202 ቶን ቡና በ5 ነጥብ 9 ቢሊየን…

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ድርድር ላለማድረግ የያዘችውን አቋም እንደማትለውጥ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር ላለማድረግ የያዝነውን አቋም አንለውጥም አሉ የኢራን ሀይማኖታዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ። ቴህራን ለዋሽንግተን ግፊት እጅ እንደማትሰጥም ነው አያቶላህ አሊ ሃሚኒ የገለጹት። ሀይማኖታዊ መሪው ከጠላት ጋር የሚደረግ ድርድር…

አንድ ወደፊት ስንሄድ ሁለት ወደኋላ የሚመልሱንን ሀይሎች ማስቆም አለብን-ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አንድ ወደፊት ስንሄድ ሁለት ወደኋላ የሚመልሱንን ሀይሎች ማስቆም እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሳሰቡ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። ጠቅላይ…

በትግራይ ዘንድሮ ለ258 ሺህ ሰዎች የስራ እድል እየተመቻቸ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ዓመት 258ሺህ ያህል ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የስራ እድል ለማመቻቸት እየተሰራ መሆኑን የትግራይ ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ዳንኤል አሰፋ እንዳሉት፥ የክልሉ መንግስት ከግብርናው ዘርፍ በተጨማሪ…

በአዲስ አበባ ከ20 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ መሀል የሚገነቡ ከ20 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በይፋ ተጀመረ። ምክትል ከንቲባውን ጨምሮ፣ የሀይማኖት መሪዎች፣ ጥሪ…

ከአንድ ላም በአማካይ የሚገኘውን ወተት ወደ 30 ሊትር ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የተደገፈ የእንስሳት ሀብት ልማት ፕሮጀክት መጀመር የሚያስችል የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን…

ከ300 በላይ የዱር እንስሳት በአንድነት ፓርክ ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድነት ፓርክ ከ300 በላይ ልዩ ልዩ የዱር እንስሳትን የያዘ ማሳያ በቅርቡ ለጉብኝት እንደሚከፈት ፓርኩ አስታወቀ። ከዛሬ ጀምሮም በየትኛውም የዕድሜ ክልል የሚገኙ ጎብኚዎች ፓርኩን በክፍያ እንደሚጎበኙ የፓርኩ ስራ አስኪያጅ ዶክተር ታምራት…

የአማራን ሕዝብ ማዕከል አድርገው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራን ሕዝብ ማዕከል አድርገው የሚንቀሳቀሱት አዴፓ፣ አብን እና የአምስቱ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ጥምረት የያዘው የአማራ ድርጅት በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ደረሱ፡፡ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባዔ አዘጋጅነት በአማራ ክልል እና በአገራዊ ወቅታዊ…

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫን ከብሄራዊ የሃይል ቋት ጋር ለማገናኘት የ500 ሚሊየን ዮሮ የብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከላርሰንና ቱቡሮ ሊሚትድ ከተሰኘ ኩባንያ ጋር የ500 ሚሊየን ዮሮ ብድርና የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡   ስምምነቱን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ከላርሰን እና…