Fana: At a Speed of Life!

በሞጆ ወደብና ተርሚናል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በሞጆ ወደብና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤት የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት ተካሄደ። የሞጆ ወደብና ተርሚናል አብዛኛውን የአገራችንን የወጪና ገቢ ዕቃዎች…

በቻይና ከውጭ ሃገራት የገቡ 108 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና ከውጭ ሃገራት የገቡ አዳዲስ 108 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ። የሃገሪቱ የጤና ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ ከተለያዩ ሃገራት የገቡ ሰዎች ላይ በተደረገ ልየታና ክትትል 108 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ይህ ቁጥር…

በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገኙ ድርጅቶች በቀን 10 ሺህ የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን እያመረቱ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ የሚገኙ ድርጅቶች በቀን 10 ሺህ የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎችን እያመረቱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዲስትሪዎች…

በሀረማያ ዩኒቨርስቲ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ላብራቶሪ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረማያ ዩኒቨርስቲ በሁለት ሰዓት ልዩነት 384 ናሙና መመርመር የሚችል የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ላብራቶሪ ማዕከል ተመረቀ። በሀረማያ ዩኒቨርስቲ ሐረር ካምፓስ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሣሪያው በተለይ…

የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከኮሮናቫይረስ አገግመው ከሆስፒታል ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሆስፒታል ገብተው ህክምና ሲከታተሉ የቆዩት የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን አገግመው መውጣታቸው ተነግሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ባሳለፍነው ሳምንት በግል ዶክተራቸው ምክር…

በመዲናዋ የፍራፍሬና የሰብል ምርቶች ወደ ሸማች ማህበራት ሱቆች መግባት መጀመሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የፍራፍሬና የሰብል ምርቶች ወደ ሸማች ማህበራት ሱቆች መግባት ጀመሩ ተገልጿል። የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችም ምርቶቹን በተመጣጠነ ዋጋ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን የከንቲባ ጽህፈት ቤት ባወጣው መረጃ አስታውቋል። ምርቶቹ ወደ…