Fana: At a Speed of Life!

ዋተር ኤድ፣ ሴቭ ዘ ቺልድረን እና ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዋተር ኤድ፣ ሴቭ ዘ ቺልድረን እና ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደገሩ ፡፡ ፕሮጀክቱ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በይፋ በተጀመረበት ወቅት የውሃ ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የጤና ሚኒስቴር የስራ…

የአርባ ምንጭ የኮሮና ምርመራ ማዕከል እና አምቦ ዩኒቨርስቲ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ማእከል ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባ ምንጭ የኮሮና ምርመራ ማዕከል እና አምቦ ዩኒቨርስቲ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ማእከል ስራ ጀመሩ፡፡ ከተከፈተ ቀናትን ያስቆጠረው የአርባ ምንጭ የኮሮና ምርመራ ማዕከል ደረጃውን የጠበቀ ምርመራ ለማድረግ የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን በሟሟላት ሂደት ላይ…

አሜሪካ በመድሎ ከያዘቸው የግድቡ ድርድር ገለል ብላ ለእውነተኛ ድርድር ድጋፍ እንድታደርግ የሀገሪቱ የቀድሞ ባለስልጣናት አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በመድሎ ከያዘቸው የግድቡ ድርድር ገለል ብላ ለእውነተኛ ድርድር ድጋፍ እንድታደርግ የሀገሪቱ የቀድሞ ባለስልጣናት አሳሰቡ። ባለስልጣናቱ በጉዳዩ ላይ ሀገራቸው ገለልተኛ እንድትሆንና ግልጽና ፍትሃዊ የሽምግልና ሂደትን እንድትከተል ነው የጠየቁት።…

ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን ልዩነታቸውን በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት ገልጸዋል። ሙሳ ፋኪ ማህመት…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የደን ምንጣሮ ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሃ የሚተኛበት ስፍራ ደን ምንጣሮ ስራ ትናንት ተጀመረ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ በሽር አብዱራሂም እንደገለፁት፤ ክልሉ በኢንተርፕራይዞች…

ትራምፕ የሃገሪቱን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኦባማ ኬርን እንዲያቋርጥ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሃገሪቱን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለበርካታ አሜሪካውያን የጤና መድህን ሽፋን የሚሰጠውን ኦባማ ኬር እንዲያቋርጥ ጠየቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ኦባማ ኬር ኢኒሼቲቭ መንግስትን ከፍተኛ ወጪ የሚያስወጣ ነው በማለት ፍርድ ቤቱ…

ሶማሊያ በህዳሴው ግድብ ላይ የኢትዮጵያን አቋም ትደግፋለች – በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዲሃኪም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሶማሊያ ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ የኢትዮጵያን አቋም እንደምትደግፍ በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዲሃኪም አብዱላሂ ኦማር ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ የህዳሴው ግድብ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን…

የአማራ ክልል የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተጀመረ፡፡ የክልሉ የክረምት የበጎ ፈቃድ ስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር፣ የክልሉና የዞኖች የሴቶች ህፃናትና ወጣች አደረጃጀት የበጎ ፍቃደኞና ጉዳዩ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያን የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች የአረንጓዴ ዐሻራ ቪዲዮዎችን አዘጋጅተው በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን እንዲያጋሩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፊልም፣ በግራፊክ ሥነ ጥበብ፣ በፎቶግራፍ፣ በሥነ ጽሑፍ፣ በካርቱን ሥዕል እንዲሁም በልዩ ልዩ ዘርፎች የተሠማሩ ኢትዮጵያውያን የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች አነቃቂ የአረንጓዴ ዐሻራ ቪዲዮዎችን ቪዲዮዎችን አዘጋጅተው በማኅበራዊ…

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ20 ሚሊየን ሳይበልጥ እንዳልቀረ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ20 ሚሊየን ሳይበልጥ እንዳልቀረ ተነገረ፡፡ የሃገሪቱ የበሽታ መቆጣጠሪያ ማዕከል ባለስልጣናት እንዳስታወቁት ከሆነ በአሜሪካ ቢያንስ 20 ሚሊየን ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አልቀረም፡፡…