Fana: At a Speed of Life!

ከጀሞ 2 እስከ ጀኔራል ዊንጌት የሚገነባው የፈጣን አውቶብስ መንገድ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጀሞ 2 እስከ ጀኔራል ዊንጌት የሚገነባው የፈጣን አውቶብስ መንገድ ተጀመረ። የመንገዱን ግንባታ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስጀምረውታል። መንገዱ በአጠቃላይ 20 ኪሎ…

ባለስልጣኑ ለሁለት የቴሌኮሙዩኒኬሽን ፈቃዶች 12 የፍላጎት ጥያቄ መቀበሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን ለሁለት የቴሌኮሙዩኒኬሽን ፈቃዶች ከተለያዩ ዓለም አቀፍ የቴሌኮም ተቋማት የፍላጎት ጥያቄ መቀበሉን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ከቴሌኮም ፈቃዶች ጋር በተያያዘ የፍላጎት መግለጫውን ከአንድ ወር በፊት ይፋ ማድረጉን…

አሜሪካ ከሆንግ ኮንግ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ለቻይና ባለስልጣናት ቪዛ ከለከለች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከሆንግ ኮንግ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በቻይና ባለስልጣናት ላይ የቪዛ ክልከላ መጣሏን አስታወቀች፡፡ የቪዛ ክልከላው የአሁን እና የቀድሞ የሃገሪቱን ባለስልጣናት እንደሚያካትት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ ተናግረዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ የአፍሪካ ህብረት ዓባላት ቢሮ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ከአፍሪካ የመነጨ መፍትሔን ማበጀት ላይ ያተኮረ ውይይት…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ህብረት ዓባላት ቢሮ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ከአፍሪካ የመነጨ መፍትሔን ማበጀት ላይ ያተኮረ ውይይት ማካሄዳቸውን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው…

ፕሬዚዳንት ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው እና ስዊዘርላንድ ፕሬዝደንቶች ጋር ተወያዩሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው እና ስዊዘርላንድ አቻቸው ጋር…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን እና ከስዊዘርላንድ ፕሬዝደንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ከአልጀሪያው ፕሬዝደንት አብደልመጂድ ቴቡን ጋር ባካሄዱት ውይይት በሁለትዮሽና በአህጉራዊ…