Fana: At a Speed of Life!

ሃገራት ገደቦች መላላት መጀመራቸውን ተከትሎ የኮሮና ቫይረስ ሁለተኛ ዙር ይስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገራት የጣሉትን ገደብ ማላላት መጀመራቸውን ተከትሎ የኮሮና ቫይረስ ሁለተኛ ዙር ይስፋፋል የሚል ስጋት አሳድሯል። በአሜሪካ የተወሰኑ ግዛቶችና የአውሮፓ ሃገራት የተወሰኑ አገልግሎት መስጫ ድርጅቶችና ተቋማት ተከፍተው አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ…

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ ሆነው የሚቆይቡት ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 30፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የየፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኮሮና ቫይረስ (COVID 19) ስርጭትን ለመከላከል ቀጣይ የጥንቃቄ እርምጃዎችን መውሰድ በማስፈለጉ ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ ሆነው የቆዩበትን ጊዜ ለተጨማሪ 22 የስራ ቀናት መራዘሙን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።…

በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መደበኛ የ24 ሰዓት እለታዊ መግለጫ ከተሰጠ በኋላ ሚኒስቴሩ በደረሰው መረጃ መሰረት በትግራይ ክልል አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ…

አብን ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት  እንደሌለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት  እንደሌለው ገለፀ። የአብን ብሔራዊ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ  ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ፓርቲው  የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የዜጎችን…