በተያዘው የፈረንጆች ዓመት የተፈጸመው ዓለም አቀፍ የብድር መጠን ከፍተኛ ሆኖ ተመዝግቧል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በተያዘው የፈረንጆች ዓመት የተፈጸመው ዓለም አቀፍ የብድር መጠን ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ።
እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) መረጃ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እና…