የሀገር ውስጥ ዜና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ የተመራው ልዑክ በሀላባ ዞን የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጎበኘ Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ጥላሁን ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ የስራ ሀላፊዎች በሀላባ ዞን የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጉበኙ። በምክትል ርዕሰ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ጣሊያን ድንበሮቿን ዳግም ክፍት አደረገች Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ዘግታቸው የነበሩ ድንበሮቿን ዳግም ክፍት ማድረጓን አስታወቀች። ይህን ተከትሎም ከተለያዩ ሃገራት ወደ ጣሊያን መግባት የሚፈልጉ መንገደኞች ያለ ለይቶ ማቆያ ቀጥታ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸዋል ነው የተባለው። የአሁኑ እርምጃ ለቀጣዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፖሊስ ጣቢያ የተጠርጣሪ ማቆያዎችን ለማሻሻልና አዲስ ለመገንባት የሚያስችል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የፖሊስ ጣቢያ የተጠርጣሪ ማቆያዎችን ለማሻሻልና አዲስ ለመገንባት የሚያስችል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የድጋፍ ስምምነቱን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልልና የፌደራል የህግ አስከባሪ አካላት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብና መመሪያ አፈፃፀምን ገመገሙ Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል እና የፌደራል የህግ አስከባሪ አካላት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብና መመሪያ አፈፃፀምን ገመገሙ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት፥ ትናንት በተካሄደው በዚህ…
የዜና ቪዲዮዎች ለ14 ቀናት ራሳቸውን ለይተው የቆዪ የአንድ መንደር ነዋሪዎች Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=I2HeJMSzVyw&feature=youtu.be
የዜና ቪዲዮዎች የኦሮሚያ ክልል መግለጫ በኮቪድ 19 እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=KhBU4y4FsIg&feature=youtu.be
የዜና ቪዲዮዎች ህሙማንን መቀበል የጀመረው የሚሊኒየም አዳራሽ የህክምና ማዕከል Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=gBupOckWKVc&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና ከትግራይ ብልፅግና ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 ህዝባዊነት እና ዴሞክራስያዊነት ከማያውቀው የሕወሓት ገዢ መደብ፣ የተጎሰመው የሁከትና ብጥብጥ አቋቁሙኝ ነጋሪት መግለጫ ሰምና ወርቅ። “መልእክተኛና መልእክቱ ሲገጣጠሙ፣ የመልእክቱ ቅቡልነት ይረጋጋጣል” ይባላል። መልእክተኛ በሚያስተላልፈው መልእክት፣ ይዘትና ልክ ወይም በተሻለ መጠን የሚለካ…
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል ሥራ በጋምቤላ ክልል Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=KRMuBV8TtLU&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኦንላይን ቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን መጠቀም በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ Meseret Demissu Jun 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኦንላይን ቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን መጠቀም በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። ውይይቱን ያካሄዱት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር አብርሐም በላይ የኢትዮጵያ…