ቢዝነስ የሰኔ ወር የነዳጅ ምርት መሸጫ ባለበት እንደሚቀጥል ተገለጸ Meseret Demissu Jun 4, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ ) የሰኔ ወር የአውሮፕላን ነዳጅ ጨምሮ የሌሎች የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። መንግስት የሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲቀጥል ለማስቻል አሁን በስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዳማ ከተማ 77 ሺህ 575 ብር ሐሰተኛ የብር ኖት ተያዘ Tibebu Kebede Jun 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዳማ ከተማ 77 ሺህ 575 ብር ሐሰተኛ የብር ኖት ከአሳታሚዎቹ ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ ። የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኝነት ባለሙያ ረዳት ኢንስፔክተር ወርቅነሽ ገልሜቻ ዛሬ ለኢዜአ እንደገለጹት…
የሀገር ውስጥ ዜና የጣና ሀይቅ እምቦጭ አረምን መከላከልና ማስወገድ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Jun 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሀይቅ ላይ የተከሰተውን እምቦጭ አረም ለመከላከል እና ለማስወገድ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በባህርዳር ከተማ ውይይትተካሄደ። በውይይቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሰት መስሪያ ቤት ኃላፊዎች…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ ከቻይና የሚደረጉ የመንገደኞች አውሮፕላን በረራዎች ላይ እገዳ ጣለች Tibebu Kebede Jun 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ ከቻይና የሚደረጉ የመንገደኞች አውሮፕላን በረራዎች ላይ እገዳ መጣሏ ተሰምቷል። ከቻይና ወደ አሜሪካ የሚደረጉ የመንገደኞች አውሮፕላን በረራዎች ላይ የተጣለው እገዳ ከሰኔ 9 ቀን ጀምሮ ተፈፃሚ የሚደረግ መሆኑም ነው የታወቀው።…
የሀገር ውስጥ ዜና የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ አዳዲስ የገቢ አማራጮችን መፍጠር ይገባል- ኢ/ር ታከለ ኡማ Tibebu Kebede Jun 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ አዳዲስ የገቢ አማራጮችን መፍጠር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ። ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የስራ ኃላፊዎችና እና…
ፋና 90 የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በከተማዋ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=CYAi-SuiBNM
ፋና 90 ዶ/ር ሃዲስ አለማየሁ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የተደረገው ድጋፍ Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=X4rvG61YNMc
ፋና 90 የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ለማጋጨት የሚሰሩ አክቲቪስቶችን ይዞ የትም መሄድ አይቻልም -ብ/ጄኔራል ካሳየ ጨመዳ Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=A4FiVB3fwhU
ቢዝነስ በመላው ሀገሪቱ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ እና በገበያው እጥረት እንዲፈጠር የሰሩ ከ64 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች እርምጃ ተወሰደባቸው Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በመላው ሀገሪቱ የኮቪድ 19 ወረርሽን ምክንያት አድርገው የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ እና በገበያው እጥረት እንዲፈጠር የሰሩ ከ64 ሺህ በላይ ህገ ወጥ ነጋዴዎች እርምጃ እንደተወሰደባቸው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ። ከፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ደቡብ ሱዳን ከሰሞኑ ለግብጽ የጦር ሰፈር እንድትገነባ ፈቃድ ሰጥታለች በሚል የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስታወቀች Tibebu Kebede Jun 3, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን መንግስት ከሰሞኑ ግብጽ በደቡብ ሱዳን የጦር ሰፈር እንድትገነባ ፈቃድ ሰጥቷል በሚል የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስታወቀ። የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ ጁባ ግብጽ በፓጋክ…