የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ ላይ ጥናት ለማካሄድ 10 ሚሊየን ብር መደበ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ )አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19 )ላይ ጥናት ለማካሄድ 10 ሚሊየን ብር መመደቡን አስታውቋል። በዛሬው እለት በኮቪድ-19 ላይ ጥናት የሚያኪያሂድ የጥናት ቡድን የተቋቋመ ሲሆን ፥ቡድኑ ጥናቱን ለመጀመር ከተመደበው አጠቃላይ…
ቴክ የሮቦት ዶክተር ወደፊት ወረርሽኝ ሲከሰት የህክምና እርዳታ መስጠት እንደሚችል ባለሙያወች ተናገሩ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኤነድብራህ የሚገኙ የሮቦቲክስ እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተመራማሪዎች የዓለማችን የመጀመሪያ የሆነ በአንድ ጊዜ ከአንድ ሰው በላይ የህክምና እርዳታ የሚሰጥ ሮቦት ለመፍጠር እየሰሩ ይገኛሉ። ሮቦቱ በእድሜ የገፉ ሰዎችን ለማገዝ በማሰብ መስራት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ዙሪያ የሚሠራ ኮሚቴ ተቋቋመ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ዙሪያ የሚሠራ ኮሚቴ መቋቋሙን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሚደረገው ጥረት ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮናቫይረስ የሚያስከትለውን ችግር ተቋቁሞ በድል አድራጊነት ለማለፍ ቅድመ ዝግጅትና መመሪያዎችን ያለማመንታት ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ የሚያስከትለውን ችግር ተቋቁሞ በድል አድራጊነት ለማለፍ ቅድመ ዝግጅትና መመሪያዎችን ያለማመንታት ተፈጻሚ ማድረግ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች እና ግለሰቦች የኮሮና ቫይረ ስርጭትን ለመከላከል የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው። በአሁኑ ወቅት የዓለም ስጋት የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት የሚውል ገንዘብ ለማሰባሰብ ድርቶች እና ግለሰቦች ድጋፋ እንዲያደርጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ክልል መንግስት በክልሉ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በክልሉ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማውጣት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ። የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን…
የሀገር ውስጥ ዜና 50 የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት አመራሮች ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለገሱ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የተለያዩ ስፍራዎች የተለያዩ አካላት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል ድጋፍ ማድረጋቸው እንደቀጠለ ነው። 50 የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት አመራሮች ትናንት ባደረጉት ስብሰባም የቫይረሱ ስርጭትን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በዓለም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 22 ሺህ ደርሷል Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 22 ሺህ 30 መድረሱ ተገልጿል። በቅርቡ በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አሁን ላይ 170 በሚሆኑ የዓለም ሀገራት ውስጥ መስፋፋቱ ተነግሯል።…
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮና ቫይረስን ስርጭት ለመከላከል ህብረተሰቡ እየወሰደው ያለው ጥንቃቄ ሲፈተሽ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=VSOpY2Ulqbk
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋመውን ብሄራዊ ኮሚቴ በተመለከተ ከአቶ ንጉሱ ጥላሁን ጋር የተደረገ ቆይታ Tibebu Kebede Mar 26, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=UfPF6JUCeCY