Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ ላይ ጥናት ለማካሄድ 10 ሚሊየን ብር መደበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ )አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19 )ላይ ጥናት ለማካሄድ 10 ሚሊየን ብር መመደቡን አስታውቋል። በዛሬው እለት በኮቪድ-19 ላይ ጥናት የሚያኪያሂድ የጥናት ቡድን የተቋቋመ ሲሆን ፥ቡድኑ ጥናቱን ለመጀመር ከተመደበው አጠቃላይ…

የሮቦት ዶክተር ወደፊት ወረርሽኝ ሲከሰት የህክምና እርዳታ መስጠት እንደሚችል ባለሙያወች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኤነድብራህ የሚገኙ የሮቦቲክስ እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተመራማሪዎች የዓለማችን የመጀመሪያ የሆነ በአንድ ጊዜ ከአንድ ሰው በላይ የህክምና እርዳታ የሚሰጥ ሮቦት ለመፍጠር እየሰሩ ይገኛሉ። ሮቦቱ በእድሜ የገፉ ሰዎችን ለማገዝ በማሰብ መስራት…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ዙሪያ የሚሠራ ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ዙሪያ የሚሠራ ኮሚቴ መቋቋሙን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሚደረገው ጥረት ዙሪያ…

የኮሮናቫይረስ የሚያስከትለውን ችግር ተቋቁሞ በድል አድራጊነት ለማለፍ ቅድመ ዝግጅትና መመሪያዎችን ያለማመንታት ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ የሚያስከትለውን ችግር ተቋቁሞ በድል አድራጊነት ለማለፍ ቅድመ ዝግጅትና መመሪያዎችን ያለማመንታት ተፈጻሚ ማድረግ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው…

የተለያዩ ድርጅቶች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች እና ግለሰቦች የኮሮና ቫይረ ስርጭትን ለመከላከል የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ነው። በአሁኑ ወቅት የዓለም ስጋት የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት የሚውል ገንዘብ ለማሰባሰብ ድርቶች እና ግለሰቦች ድጋፋ እንዲያደርጉ…

የትግራይ ክልል መንግስት በክልሉ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በክልሉ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማውጣት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።   የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን…

50 የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት አመራሮች ለኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለገሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የተለያዩ ስፍራዎች የተለያዩ አካላት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል ድጋፍ ማድረጋቸው እንደቀጠለ ነው።   50 የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት አመራሮች ትናንት ባደረጉት ስብሰባም የቫይረሱ ስርጭትን…

በዓለም በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 22 ሺህ ደርሷል

አዲስ አበባ ፣መጋቢት 17፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 22 ሺህ 30 መድረሱ ተገልጿል። በቅርቡ በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አሁን ላይ 170 በሚሆኑ የዓለም ሀገራት ውስጥ መስፋፋቱ ተነግሯል።…