Fana: At a Speed of Life!

ለጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊስ፣ የትራፊክ ፖሊሶችና የአደጋ መከላከል ሰራተኞች ማስክ ማሰራጨት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዘውዲቱ ሆስፒታል ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና ታካሚዎች የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ማስኮችን አስረክበዋል። ኢንጂነር ታከለ ለጤና ባለሙያዎቹ የከተማ አስተዳደሩ ከተለያዩ…

የኢትዮጵያ ሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂን የትራስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ይፋ አድርገዋል። ስትራቴጂው የትራንስፖርት እንቅስቃሴን ለማሻሻልና ሁሉን አቀፍ ልማትን ለማረጋገጥ ሀገሪቱ በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ውስጥ…

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በከተማዋ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል። አመራሮቹ የመስቀል አደባባይ-ማዘጋጃቤት ፣አድዋ ፕሮጀክቶችና የሸገር ቤተመጻህፍትን የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል፡፡ የአዲስ አበባ…

በጤና ተቋማት የሚሰሩ 65 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስትሯ አስታወቁ

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 26/2012(ኢዜአ) በኢትዮጵያ እስካሁን ባለው ሂደት 49 የጤና ባለሙያዎችና 16 ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ባለሙያዎቹ በአብዛኛው በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የጤና ተቋማት እየሰሩ የነበሩ መሆናቸውን…

የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሽ ከሱዳን አቻቸው ፕሮፌሰር ያሲር አባስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሽ በቀለ ከሱዳን አቻቸው ፕሮፌሰር ያሲር አባስ ጋር ተወያዩ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው በዚህ ውይይት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሶስትዮሽ ድርድር ማስቀጠል በተመለከተ መክረዋል።…

ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ መድሃኒት ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው። ከሁለት ኮሌጆች የተውጣጣው የተመራማሪዎች ቡድን መድሃኒቱን በሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የኮሮና ቫይረስ ህሙማንን ይታደጋል በሚል…

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 142 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 120 የላቦራቶሪ ምርመራ 142 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 486 መድረሱን ነው…

የባህር ዳር ጢስ ዓባይ ፏፏቴ መንገድ በአስፓልት ደረጃ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪስት መዳረሻ ወደ ሆነው ጢስ ዓባይ ፏፏቴ የሚወስደው የባሕር ዳር ጢስ እሳት 22 ነጥብ 3 ኪሎ ሜትር መንገድ በኮንክሪት አስፓልት ደረጃ እየተገነባ ነው። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በፕሮጀክቱ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ የመስክ…

የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ በቴሌአቪቭ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በእስራኤል ቴሌአቪቭ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ አካሄደ። በእስራኤል የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ረታ ዓለሙ የመርሀ ግብሩ ዋና ዓላማ የኢትዮጵያን ቡና ማስተዋወቅ መሆኑን…

ዓመታዊውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በመጪው ዓርብ በይፋ ይጀምራል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በመጪው ዓርብ በይፋ እንደሚጀምር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ። ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር እየተፋለምን ቢሆንም፤ 5 ቢሊየን ችግኞችን የመትከል ዕቅዳችንን እናሳካዋለን ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።…