Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ተጨማሪ አንድ ሰው ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ተጨማሪ አንድ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል።   በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ የሚገኝበት ሰው ከተገኘ ወዲህ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ተጨማሪ ሰው…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኮሮናቫይረስ ዙሪያ ከሙሳ ፋኪ ማህማት፣ ከቶኒ ብሌርና ጎርደን ብራውን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኮሮናቫይረስን (ኮቪድ 19) መከላከል በሚቻልባቸው መንገዶች  ዙሪያ ከተለያዩ ዓለም አቀፋዊ ተቋማት መሪዎች ጋር መክረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ  በጉዳዩ ላይ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ…

በጠ/ሚ ዐቢይ-ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተዘጋጁት የህክምና ቁሳቁሶች ወደ ተለያዩ ሀገራት ተላኩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ ማ በጋራ በወሰዱት ኢኒሼቲቭ አማካኝነት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአፍሪካ ለመከላከል የሚያግዙ የሕክምና መርጃ ቁሳቁሶች ሁለተኛ ዙር ድጋፍ ዛሬ ጠዋት ወደ ዘጠኝ ሀገራት…

የኮሮና ቫይረስ ዓለም ላይ በፍጥነት እየተዛመተ ነው – ዶክተር ቴድሮስ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ዓለም ላይ በፍጥነት እየተዛመተ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የቫይረሱን ስርጭት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፥ በቫይረሱ የተያዘው የመጀመሪያው ሰው ከታወቀበት እለት…

በአማራ ክልል የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ስብሰባዎች እንዲቆሙ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የፓርቲም ሆነ የመንግሥት ስብሰባዎች እንዲቆሙ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ወሰነ። ኮማንድ ፖስቱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ ከነገ ጀምሮ በክልሉ የፓርቲም ሆነ የመንግስት ስብሰባዎች እንዳይካሄዱ…

ኢትዮጵያና ጀርመን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጀርመን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ብሪታ ዋግነር ተፈራርመውታል። የድጋፍ ስምምነቱ በኢትዮጵያ…