በሶማሌ ክልል በ2011ና 2012 የበጀት ዓመታት 53 ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች በመቆፈርና በመገንባት ለክልሉ ህዝብ ተደራሽ መደረጉ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት24፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሶማሌ ክልል በ2011 እና 2012 የበጀት ዓመታት 53 ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶችን በመቆፈርና በጥራት በመገንባት ለክልሉ አርብቶ - አደር ሕብረተሰብ ጥቅም እንዲውሉ መደረጉን የክልሉ የውሃ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ አዲሱ የለውጥ መንግስት ወደ…