በመሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 495 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ መከሰትን ተከትሎ በመሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 495 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ።
የመምሪያው ሀላፊ አቶ ባዩ ከበደ በዞን ደረጃ…