Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ዛሬ ወደ መቐለና ላሊበላ የሚያደርገውን በረራ ሰረዘ

አዲስ አበባ ፣መጋቢት 6፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ወደ መቐለና ላሊበላ የሚያደርገውን በረራ በአስቸጋሪ የአየር ፀባይ ምክንያት መሰረዙን አስታወቀ። አየር መንገዱ ዛሬ ጠዋት ወደ ጎንደር፣ አክሱምና ሽሬ ይደረጉ የነበሩ በረራዎች መስተጓጎላቸውንም ጠቁሟል።…

የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቁጥር 26 ደርሷል

አዲስ አበባ ፣መጋቢት 6፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሀገራት ቁጥር 26 መድረሱ ተገልጿል። በቅርቡ በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል። አሁን ላይም ቫይረሱ ከ150 በላይ በሆኑ የዓለም…

የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ስፔን እና ፈረንሳይ ጠንከር ያለ እገዳ አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮሮናቫይረስ  ስርጭትን ለመግታት  ስፔን እና ፈረንሳይ ጠንከር ያለ እገዳ አስተላለፉ። የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ተከትሎ ስፔን ሰዎች ምግብና መድሃኒት ለመግዛት ወይም…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መግታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከጃክ ማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መግታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከጃክ ማ ጋር ተወያዩ። በአፍሪካ ኖብል ኮሮና (COVID19) ሊያስከትል የሚችለውን የጤና ጉዳት ለመከላከል ቅድመ ዝግጁነት እጅግ አስፈላጊ…

ብልፅግና ፓርቲ ሀገሪቱ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ በመላው ሀገሪቱ ካደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ዘመቻ ካገኘው ሀብት ውስጥ 100 ሚሊየን ብር ሀገሪቱ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት አበረከተ። በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደው የምስጋና እና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር…

የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ (face mask) አጠቃቀምና እነማን መጠቀም እንዳለባቸው ልብ ይበሉ

የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ (face mask) አጠቃቀሙና እነማን መጠቀም እንዳለባቸው በቅጡ ባለመረዳት ሰዎች ለአላስፈላጊ ወጪና እንግልት ሲዳረጉ ይስተዋላል፡፡ ስለሆም ማስክ የሚከተሉት ሰዎች እንዲጠቀሙት ይመከራል፡፡ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ መጠቀም የሚያስፈልገን በበሽታው የተያዘ ወይም…

የብልፅግና ፓርቲ የምስጋናና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የምስጋና እና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተካሄደ ። በሚሊኒዬም አዳራሽ በተካሄደው የምስጋና እና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አህመድን ጨምሮ…