Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለኩላሊት ህመምተኞች ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኩላሊት ህመምተኞችን ከኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ከ5 ሺህ በላይ ታክሲዎች ለህመምተኞቹ ነጻ የትራስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተገለፀ። የነጻ የትራስፖርት አገልግሎቱን መስጠት የጀመሩትም ዘሉሲ ሜትር…

አየር መንገዱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የተከሰተውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የካርጎ አገልግሎት እያሰፋ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እየደረሰበት ያለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞች ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ እንዳይሆኑ የሚደረጉ ጥንቃቄዎችን በማስመልከት መግለጫ ሰጥቷል።…