Fana: At a Speed of Life!

አዳማ ጄነራል ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደብረ ታቦርና ዋቻሞ ዩኒቨስቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዳማ ጄነራል ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደብረ ታቦርና ዋቻሞ ዩኒቨስቲዎች በተለያየ የሙያ ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎቻቸውን በዛሬው እለት አስመርቀዋል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በድህረ ምረቃ በመደበኛ እና በተከታታይ መርሀግብር ያስተማራቸውን…

ዶናልድ ትራምፕ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኮሮና ቫይረስ ስርጭት ጋር በተያያዘ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ። ፕሬዚዳንቱ የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ በሚል ነው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ያወጁት። ትራምፕ ባደረጉት…

በመዲናዋ ለሚገኙ ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች 31 አምቡላንሶች ተከፋፈሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በከተማው ለሚገኙ ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች 31 አምቡላንሶችን አከፋፈለ። የጤና ቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ እንደገለፁት፥ አምቡላንሶቹ የድንገተኛ አደጋን ጨምሮ የእናቶችና የህፃናትን ህክምና…

በስራ አጥነት ችግሮችና በስራ ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በስራ አጥነት ችግሮችና በስራ ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሃገር አቀፍ የውይይት መድረክ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ ላይ በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ኢንዱስትሪዎችና ሌሎች…

የምርጫ ክልሎች ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎች ካርታን በዛሬው እለት ይፋ አደረገ። የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮች የተካፈሉበት፥ የምርጫ ክልሎች ይፋ የሚደረጉበት የውይይት መድረክ ተካሄዷል። በመድረኩ ላይ የምርጫ…

በትግራይ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ መረጃ ለመለዋወጥ የሚያስችል ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ መረጃ ለመለዋወጥ የሚያስችል ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ተደረገ። የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ሃጎስ ጎደፋይ በትዊተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ያሉ መረጃዎችን ለመለዋወጥ…

በምርጫ ሂደት የሚነሱ አለመግባባቶችና ክርክሮች አፈታት ላይ ለፌደራልና ለክልል ፍርድ ቤት ዳኞች ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምርጫ ሂደት የሚነሱ አለመግባባቶችና ክርክሮች አፈታት ላይ ለፌደራልና ለክልል ፍርድ ቤት ዳኞች ስልጠና መሰጠቱን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በስልጠናው ላይ የተገኙት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አረዳ…