በ“መደመር” መጽሐፍ ላይ በተካሄደው ውይይት የተሳታፊዎች አስተያየት
https://www.youtube.com/watch?v=CTw7UbikDtE&t=1s
የትላንት የታሪክ ትርክት በዛሬ የፖለቲካ ጉዞ
https://www.youtube.com/watch?v=YzxYQkw30gk&t=29s
የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ መካከለኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቋል
https://www.youtube.com/watch?v=eCTX6mR5Syw
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ውጤቶችን በሀገር ውስጥ ምርት በመተካት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከውጭ የሚገቡ የግብርና ውጤቶችን በሀገር ውስጥ ምርት በመተካት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ማሳደግ እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ።
በአርሲ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ በሃይሉ ዘነበና ደቹ ቱፋ እንደሚያስረዱት፥ ኢ-ሚዛናዊ የንግድ…
ኢትዮጵያ በአባይ ተፋሰስ ዙሪያ ያከናወነቻቸው ስኬታማ የዲፕሎማሲ ስራዎች የተፋሰሱን ሀገራት ከግብፅ ነጥላ ከጎኗ እንድታሰልፍ አስችሏታል-ምሁራን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአባይ ተፋሰስ ዙሪያ ያከናወነቻቸው ስኬታማ የዲፕሎማሲ ስራዎች የተፋሰሱን ሀገራት ከግብፅ ነጥላ ከጎኗ እንድታሰልፍ ማስቻሉን የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ገለጹ።
ድርድሩ የምትፈልገውን ያላመጣላት ካይሮ…
ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ላይ ያላትን አቋም ለማስረዳት ወደተለያዩ የዓለም ሀገራት ልኡካን ቡድኖችን ላከች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በታላቁ የህዳሴው ግድብ ላይ ያላትን አቋም ለማስረዳት ወደተለያዩ የዓለም ሀገራት ከፍተኛ የልኡካን ቡድኖችን በመላክ ላይ ትገኛለች።
በዚሁ መሰረት በኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የተመራ ከፍተኛ የአገራችን የልኡካን ቡድን በዛሬው…
አማዞን በኮሮናቫይረስ ለተያዙ ሰራተኞቹ ያልተገደበ የህመም ፈቃድ ሰጠ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 3፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) አማዞን የኮረና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በቫይረሱ ለተያዙ ሰራተኞቹ ያልተገደበ የህመብ ፈቃድ መውሰድ እንደሚችሉ አስታውቋል፡፡
ተቋሙ ፈቃድ የሚያገኙት ሰራተኞች የኮረና ቫይረስ ምርመራ አድርገው ውጤታቸው ፖዘቲቭ መሆኑን የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ…
በምስራቅ ሸዋ ዞን ለወንጀል ድርጊቶች ማስፈፀሚያ ሲውሉ የነበሩ 377 ሞተር ሳይክሎች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን 7 ወረዳዎች በተካሔደ ድንገተኛ ፍተሻ ለተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች ማስፈፀሚያ ሲውሉ የነበሩ 377 ሞተር ሳይክሎች መያዙን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ።
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር አስቻለው ዓለሙ…