Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ የ28 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ28 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምጽ አጸደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 2ኛ ልዩ ስብሰባው የ2012 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት የተጨማሪ በጀት እና የወጪ አሸፋፈን ማስተካከያ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ በሙሉ…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ ዘጠኝ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ተጨማሪ ዘጠኝ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው አስታወቀ። ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 442 ሰዎች መካከል ዘጠኙ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው መረጋገጡን አስታውቋል። ይህን…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኮሮና ቫይረስ ማገገሚያ ማዕከላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ጋር የኮሮና ቫይረስ ማገገሚያ ማዕከላትን ጎበኙ። በጉብኝታቸው ወቅት ከጤና ባለያዎች ጋር ተወያይተዋል። ኢንጂነር ታከለ የጤና…

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ የድህረ አገልግሎት ክፍያ ስርዓት ሊዘረጋ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ የድህረ አገልግሎት ክፍያ ስርዓት ሊዘረጋ መሆኑን አስታወቀ። አገልግሎቱ ከደንበኞቹ የሚሰበስበውን ወርሃዊ የፍጆታ ሂሳብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቋል። አዲሱ ስርዓት አሰራርን…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚውል የ500 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ለህክምና ባለሙያዎች ልብስ መግዣ የሚሆን የ500 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ። የክልሉ ምክር ቤት አፈጉባዔ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ ለህክምና ባለሙያዎች ልብስ ከባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ለመግዛት…

ዘመን ባስ በአዲስ አበባ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዘመን ባስ በአዲስ አበባ ከተማ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ። የዘመን ባስ ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር በአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት መጨናነቅን ለመቅረፍ የቀረበውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን…