አሜሪካ በምስራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ተጨማሪ የ10 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) በምስራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት ተጨማሪ የ10 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ።
የአሁኑ ድጋፍ ኢትዮጵያን ጨምሮ በኬንያ እና ሶማሊያ የበረሃ አንበጣን…