Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የመቀንጨር መጠንን ከ60 በመቶ  ወደ 37 በመቶ መቀነስ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሀገር አቀፍ የመቀንጨር መጠንን ከ60 በመቶ  ወደ 37 በመቶ መቀነስ መቻሉ ተገለጸ። የጤና ሚኒስቴር የመንግስት ሴክተር መስሪያ ቤቶችንና የአጋር ድርጅቶችን የስድስት ወራት አፈፃፀም በተመለከተ የምክክር መድረክ አከሂዷል። በዚህ ወቅትም …

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ከዓለም አቀፍ የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ከዓለም የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት አንድሪው ሱሊቫን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ተቋማቱ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።…

10ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ባዛርና አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ባዛርና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል በዛሬው ዕለት ተከፍቷል። በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጅነር…

የቀድሞው የተመድ ዋና ጸሐፊ በ100 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ የነበሩት ፔሩያዊው ጃቬር ፔሬዝ በ100 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ጃቬር ፔሬዝ ሊማ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ሲሆን፥ ከላቲን አሜሪካ ድርጅቱን በዋና ጸሀፊነት…

በምስራቅ ወለጋ ዞን ስሬ ከተማ በእሳት አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ስሬ ወረዳ ስሬ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰምቷል። በእሳት አደጋው በ15 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የሲቡ ስሬ ወረዳ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች…