Fana: At a Speed of Life!

በህዳሴ ግድብ ድርድር ላይ የውጭ አካል ጣልቃ ገብነት እና ጫና ተገቢነት የሌለው ነው – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “በህዳሴ ግድብ ድርድር ላይ ይህን አድርጉ፣ ይህን አታድርጉ፣ ይህንን ፈርሙ የሚል ዓይነት አካሄድ ተገቢነት የሌለውና ድፍረት የተቀላቀለበት አካሄድ” መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ…

ትዊተር ከ24 ሰአት በኋላ የሚጠፋ የትዊት አይነት አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትዊተር ከ24 ሰዓታት በኋላ የሚጠፋ አዲስ የትዊት አይነት በብራዚል ሙከራ በማድረግ አስተዋውቋል። አዲሱ የትዊት አይነት ተጠቃሚዎች በስናፕ ቻት እና ፌስ ቡክ ላይ ለ24 ሰአት ከሚያቆዩት የዕለት ውሎ (ስቶሪ) ምስል ወይም መልዕክት ጋር…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኮካ ኮላ ሊቀ መንበር ጄምስ ኩይንሲ የተመራ ቡድንን በዛሬው እለት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በዚሁ…

ፋኦ በኢትዮጵያ ለአንበጣ መከላከያ የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ለመከላከል የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብቷል። የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ የተከሰተውን የአንበጣ…

በካሊፎርኒያ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካዋ ካሊፎርኒያ ግዛት አንድ ሰው በኮሮና ቫይረስ መሞቱን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ። በግዛቷ የ71 ዓመት አዛውንት በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል፤ አዛውንቱ ባለፈው ወር መነሻዋን ሳንፍራንሲስኮ ባደረገችው መርከብ ሳይሳፈሩ…