Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከተቋቋመው ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከተቋቋመው ኮሚቴ ጋር በፅህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። የክልሉ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሳይዛባ ህብረተሰቡ ስለኮሮና ቫይረስ ትክክለኛ መረጃ እንዲያገኝ በትኩረት…

የአማራክልል ገቢዎች  የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ግብር ከፋዮች በባንክ በኩል ግብር እንዲከፍሉ አመቻቸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራክልል ገቢዎች ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ግብር ከፋዮች በባንክ በኩል ግብር እንዲከፍሉ አመቻቸ፡፡ የቢሮው  ሀላፊ ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን   የነጋዴው  ማህበረሰብም  ከኮሮና ቫይረስ ለመጠበቅ  የባንክ መስኮት  አገልግሎት  ለመስጠት…

ቻይና በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች ብሄራዊ የሀዘን ቀን አወጀች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለህልፈት ለተዳረጉ ዜጎች እና የቫይረሱን ስርጭት በመግታት ሂደት ህይወታቸው ላለፈ የህክምና ባለሙያዎች ብሄራዊ የሀዘን ቀን አውጃለች። በዚህ መሰረት በነገው ዕለት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ዜጎችን…

8 ሚሊየን ብር የሚገመት የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 8 ሚሊየን ብር የሚገመት የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በተደረገው የድጋፍ ጥሪ መሰረት ዛሬ አልሳም ግሩፕ፣ አምደሁን ጀኔራል…

በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ስድስት ተጨማሪ ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 74 ሰዎች ውስጥ 6 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ። ይህም በኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 35 እንዳደረሰው የጤና ሚኒስቴር ገልጿል። በቫይረሱ መያዛቸው…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኖርዌይ አቻቸው ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የኮቪድ 19 ስርጭትን በጋራ መግታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢን ማሪ ኤሪክሰን ሶሪድ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። አቶ ገዱ ኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ስርጭትን…