Fana: At a Speed of Life!

በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች  ቁጥር ለተካታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ አሳየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ለተከታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ ማሳየቱን አስታወቀች። የሀገሪቱ ባለስልጣናት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቁት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2 ሺህ 9 አዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች ሲመዘገቡ 142 ሰዎች ህወይታቸው አልፏል።…

የኢፌድሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን በምእራብ ዕዝ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  8ኛው የኢፌድሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን በምእራብ ዕዝ ተከበረ። ቀኑ የተከበረው የምዕራብ ዕዝ መከላከያ ሰራዊት በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና በጌምድር ወረዳ ያስገነባው የበጌምድር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጨርሶ በማስመረቅና ለማህበረሰቡ…

በአረብ ኤምሬቶች በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውንን ህጋዊ ለማድረግ ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውንን ህጋዊ ለማድረግ ስምምነት ላይ ተደረሰ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝታቸውን ዛሬ ያጠናቅቃሉ። ከሀገሪቱ…

በቡራዩ በሆቴል የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተፈጥሮ በነበረ ግጭት በተወሰኑ ሰዎች ላይ መጠነኛ የአካል ጉዳት መድረሱን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ በአንድ ሆቴል የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ በነበረ ግጭት በተወሰኑ ሰዎች ላይ መጠነኛ የአካል ጉዳት መድረሱን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ። የከተማዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብደላ ጢቤሶ ለፋና…

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን የመጀመሪያው ችቦ በይፋ ተለኮሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን የመጀመሪያው ችቦ በአዲስ አበባ  በይፋ ተለኮሰ። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴም የኦሎምፒክ ቡድኑ የቶክዮ 2020 የመጀመሪያውን ችቦ በይፋ ለኩሰዋል። በዚህም ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት “እኛ ኢትዮጵያውያን…

የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እውነተኛ ፌደራሊዝምን ለመተግበር እየሰራ ያለውን ብልፅግናን እንደግፋለን  በማለት የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች በጅግጅጋ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። በድጋፍ ሰልፉ ላይ ከተለያዩ 20 የከተማዋና አካባቢዋ ቀበሌዎች የተውጣጡ ከ20 ሺህ የሚበልጡ ነዋሪዎችም…

የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። መድረኩ በዋናነት “የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች ጉባኤ” እንዲመሰረት የማድረግን አላማ የሰነቀ መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የአፍሪካ ትልቅ ችግር የሆነው የሰላምና ጸጥታ ጉዳይ ላይ…