ዓለምአቀፋዊ ዜና በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ለተካታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ አሳየ Tibebu Kebede Feb 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ለተከታታይ ሶስት ቀናት ቅናሽ ማሳየቱን አስታወቀች። የሀገሪቱ ባለስልጣናት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቁት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2 ሺህ 9 አዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች ሲመዘገቡ 142 ሰዎች ህወይታቸው አልፏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢፌድሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን በምእራብ ዕዝ ተከበረ Tibebu Kebede Feb 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው የኢፌድሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን በምእራብ ዕዝ ተከበረ። ቀኑ የተከበረው የምዕራብ ዕዝ መከላከያ ሰራዊት በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና በጌምድር ወረዳ ያስገነባው የበጌምድር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጨርሶ በማስመረቅና ለማህበረሰቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአረብ ኤምሬቶች በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውንን ህጋዊ ለማድረግ ከስምምነት ተደረሰ Tibebu Kebede Feb 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውንን ህጋዊ ለማድረግ ስምምነት ላይ ተደረሰ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝታቸውን ዛሬ ያጠናቅቃሉ። ከሀገሪቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቡራዩ በሆቴል የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተፈጥሮ በነበረ ግጭት በተወሰኑ ሰዎች ላይ መጠነኛ የአካል ጉዳት መድረሱን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ Tibebu Kebede Feb 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ በአንድ ሆቴል የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ በነበረ ግጭት በተወሰኑ ሰዎች ላይ መጠነኛ የአካል ጉዳት መድረሱን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ። የከተማዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብደላ ጢቤሶ ለፋና…
ስፓርት የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን የመጀመሪያው ችቦ በይፋ ተለኮሰ Tibebu Kebede Feb 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን የመጀመሪያው ችቦ በአዲስ አበባ በይፋ ተለኮሰ። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴም የኦሎምፒክ ቡድኑ የቶክዮ 2020 የመጀመሪያውን ችቦ በይፋ ለኩሰዋል። በዚህም ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት “እኛ ኢትዮጵያውያን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ Tibebu Kebede Feb 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እውነተኛ ፌደራሊዝምን ለመተግበር እየሰራ ያለውን ብልፅግናን እንደግፋለን በማለት የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች በጅግጅጋ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። በድጋፍ ሰልፉ ላይ ከተለያዩ 20 የከተማዋና አካባቢዋ ቀበሌዎች የተውጣጡ ከ20 ሺህ የሚበልጡ ነዋሪዎችም…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ የዱባይ 2020 ኤክስፖ ዝግጅት ያለበትን ሁኔታ ከጎበኙ በኃላ የሰጡት መግለጫ Tibebu Kebede Feb 15, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=qhdZ4GKUgbg&t=6s
የዜና ቪዲዮዎች የኮርያ ዘማቾች መታሰቢያ ሙዚየም Tibebu Kebede Feb 15, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=jKNv6gjfQQw
ፋና 90 ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተለያዩ የዓረብ ሀገራት ከተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር በአቡዳቢ ተወያይተዋል Tibebu Kebede Feb 15, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=eZ6MFsqPHxA
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Feb 15, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። መድረኩ በዋናነት “የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች ጉባኤ” እንዲመሰረት የማድረግን አላማ የሰነቀ መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የአፍሪካ ትልቅ ችግር የሆነው የሰላምና ጸጥታ ጉዳይ ላይ…