የአውሮፓ ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በአንድ ቀን ከፍተኛ የሞት መጠን አስመዘገቡ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ በአንድ ቀን ከፍተኛውን የሞት መጠን አስመዝግበዋል።
በቫይረሱ ሳቢያ በጣሊያን 368፣ በስፔን 97 እንዲሁም በፈረንሣይ 29 ሰዎች በአንድ ቀን ለህልፈት መዳረጋቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ።
ከዚህ…
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት መርሀ ግብር የቀን ለውጥ
https://www.youtube.com/watch?v=trmh4EHlG7c
የኮሮና ቫይረስ ክትባት ሙከራ ሊደረግበት ነው
አዲስ አበባ ፣መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት በአሜሪካ ሙከራ ሊደረግበት ነው።
በአሜሪካ ብሄራዊ የጤና ኢንስቲትዩት ፈንድ ድጋፍ የሚሰጠው ክትባት በዛሬው እለት ሲያትል በሚገኘው የጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ይሰጣል ተብሏል።
ክትባቱ ፈቃደኛ በሆኑ 45 ወጣቶች…
የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ገቢ ማሰባሰቢያ
https://www.youtube.com/watch?v=ADDK954RVfY&t=77s
በኢትዮጵያ ከዱባይ የመጣ ተጨማሪ የቫይረሱ ተጠቂ ተገኘ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከዱባይ የመጣ ተጨማሪ የቫይረሱ ተጠቂ ተገኘ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከተቋቋመው የሚኒስትሮች ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅት በሰጡት መግለጫም በኢትዮጵያ አምስተኛው…