Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ 28 ቋንቋዎች የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ 28 ቋንቋዎች የመጥፋት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ተገለፀ።   በዛሬው እለት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በቋንቋ ፖሊሲ ላይ የውይይት መድረክ የተካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ ላይ በኢፌዴሪ ህገ መንግስት መሰረት ሁሉም ቋንቋዎች…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገራችን የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ መከላከል ይቻል ዘንድ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ። በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኩል የተሳተፉ የተለያዩ የሃይማኖት መሪዎች በሃገሪቱ የተከሰተውን…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል። አሁን ላይም ቫይረሱ ከ156 በላይ በሆኑ የዓለም ሀገራት ውስጥ መስፋፋቱን የዓለም ጤና ድርጅት ያስታወቀ ሲሆን፥ በአፍሪካም ኢትዮጵያን…

በናይጄሪያ በጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ላይ በደረሰ ፍንዳታ የ17 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ በጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ላይ በደረሰ ፍንዳታ የ17 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነገረ። ፍንዳታው ከባድ የጭነት ተሽከርካሪ በነዳጅ ማውጫ ስፍራ የሚገኙ የጋዝ ሲሊንደሮችን ከገጨ በኋላ የተፈጠረ መሆኑ ተገልጿል። በአደጋው ሳቢያ ከሞቱት…

የኮሮና ቫይረስ ማዕከላዊ የነርቭ ክፍልን ሊያጠቃ እንደሚችል የቻይና የህክምና ባለሙያወች አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ማዕከላዊ የነርቭ ክፍልን ሊያጠቃ እንደሚችል የቻይና የህክምና ባለሙያወች አስጠንቅቀዋል። ቫይረሱ በስርዓተ ነርቭ ላይ የሚያደርሰው የጤና ችግር በልብ እና በመተንፈሻ አካላት ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት የከፋ መሆኑን በቤጂንግ የዲታን…

በመዲናዋ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ከ67 በላይ የበርበሬ መሸጫ ሱቆች ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ መስፍን አሰፋ ከጣቢያችን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ቢሮው ከኮሮና…