የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ነዋሪዎች የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ
https://www.youtube.com/watch?v=SgfnaMQYXM8&t=15s
የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚዲያ አጠቃቀም
https://www.youtube.com/watch?v=H3107j3ZJyM
ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
https://t.me/fanatelevision
የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሚያቀርባቸው የእርምት እርምጃዎች እየተተገበሩ አይደለም ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሚያቀርባቸው የእርምት እርምጃዎች በታችኛውና መካከለኛው የመንግስት አስተዳደር እርከን ተገቢውን ምላሽ እንደማያገኙ ተገለጸ።
ተቋሙ ለሁለት ቀናት የሚቆይ የስድስት ወር የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በአዳማ ከተማ…
የጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ተግባራዊነት ላይ ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ተግባራዊነት ላይ ውይይት ተደረገ።
በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት በተካሄደው ውይይት ላይ በተለያዩ ምክንያቶች ከሚፈጠሩ ስጋቶች ጋር በተያያዘ ህብረተሰቡ የጦር መሳሪያ ባለቤት ለመሆን ያለው ፍላጎት…
የትራፊክ አደጋን መቀነስ የሚያስችል ግምገማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንገዶች ደህንነት ምክንያት የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ መቀነስ የሚያስችል ግምገማ እየተካሄደ መሆኑን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
ግምገማው በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ 2 ሺህ ኪሎ ሜትር ርዝመት ባላቸው መንገዶች ላይ ነው እየተካሄደ…
ኢትዮጵያ በ2020 የገልፍ የምግብ እና መጠጥ ንግድ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዱባይ እየተካሄደ ባለው የ2020 የገልፍ የምግብ እና መጠጥ ንግድ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው።
በዘርፍ የተሰማሩ 131 ላኪዎችም ዱባይ በሚገኘው የዓለም የንግድ ማዕከል በተዘጋጀው አውደ ርዕይ እየተካፈሉ ነው።
አውደ ርዕዩ…
ፌስቡክ የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመግታት ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ፌስቡክ የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመግታት ጠንካራ ቁጥጥር እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ።
የፌስቡክ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ማርክ ዙከርበርግ በጀርመን ሙኒክ የፀጥታ ጉባኤ ላይ፥ በተለይም በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሃሰተኛ መረጃወች ላይ ቁጥጥር…
ከአመት በፊት ውሃ መጠጣት ያቆመችው ሴት ካጋጠማት የጤና ችግር እያገገመች ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአንድ ዓመት በፊት ውሃ መጠጣት ያቆመችው ታማሚ ጤንነቷ መሻሻል ማሳየቱ ብዙዎችን አስገርሟል።
የተለያዩ ዓለም አቀፍ ጥናቶች እንደሚያመላክቱት በቀን እስከ ሁለት ሊትር ውሃ መጠጣት በርካታ የጤና ጠቀሜታዎች አሉት።
ሶፊያ ፓርቲክ የተባለችው…
ቦርዱ ለመራጮች ምዝገባ የሚያገለግል ህትመት እና ቁሳቁስ ግዥ መጠናቀቁን ገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለመራጮች ምዝገባ የሚያገለግሉ የህትመት እና የቁሳቁሶች ግዥ ማጠናቀቁን አስታወቀ።
ቦርዱ ቁሳቁሶቹን ከፍተኛ ጥበቃ ባለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ መጋዘን አስገብቶ ማጠናቀቁን በመግለፅ የቁሳቁስ ድልድል ስራ…