ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ ሼክ መሀመድ ቢን አል ነኸን ጋር ተወያዩ።
በዚህም ወቅት ሁለቱን ሀገራት ተጠቃሚ በሚያደርጉ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
የሀገራቱ ግነኙነት አሁን…