Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ሱዳን መንግስት የሀገሪቱ ግዛቶች ቁጥር ከ32 ወደ 10 ዝቅ እንዲል ወሰነ

አዲስ አበባ፣የካቲት 7፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የሀገሪቱ ግዛቶች ቁጥር ከ32 ወደ 10  ዝቅ እንዲል መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል። ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጉዳዩን አስመልክተው በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ በሀገሪቱ የተጀመረው የሽግግር መንግስት ምስረታ ሂደት…

ለዱባይ ኤክስፖ 2020 ዝግጅት የግንባታ ሂደት 10 ሺህ ኢትዮጵያውያን እንዲሳተፉ ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የዱባይ 2020 ኤክስፖ በሚካሄድበት ስፍራ እየተደረገ ያለውን ዝግጅት ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው በዛሬው ዕለት ዱባይ 2020 ለተሰኘው ኤክስፖ እየተከናወኑ ያሉ ዝግጅቶችን…

ህብረቱ የአስቸኳይ ጊዜ የአየር ንብረት ለውጥ ፈንድ ማቋቋም የሚያስችል ንድፈ ሃሳብ ለአባል ሀገራቱ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የአስቸኳይ ጊዜ የአየር ንብረት ለውጥ ፈንድ ማቋቋም የሚያስችል ንድፈ ሀሳብ ለአባል ሀገራቱ አቀረበ። አፍሪካ ለአየር ንብረት ለውጥ ያላት ተጋላጭነትና በለውጡ በሚከሰቱ አደጋዎች ከፍተኛ ተጎጂ እንደሆነች ይነገራል። የአየር…

በአውሮፓ በኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያው ሰው ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ በኮሮና ቫይረስ በሽታ ከተያዙ ሰዎች መካከል የመጀመሪያው ሰው ህይወት ማለፉ ተሰምቷል። በፈረንሳይ ህይወታቸው ያለፉት የ80 ዓመቷ አዛውንት ለጉብኝት ከቻና ሁቤይ ግዛት የመጡ  መሆናቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህም…

በመቐለ ከተማ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ፡፡ 45ኛ ዓመት የህወሓት ምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በመቐለ ከተማ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች በዛሬው ዕለት…

ማንቼስተር ሲቲ ከአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ለሁለት አመት ታገደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ ማንቼስተር ሲቲ ለቀጣዮቹ ሁለት አመታት በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ እንዳይሳተፍ ታገደ። ክለቡ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበርን የገንዘብ አስተዳደር (የፋይናንሺያል ፌር ፕሌይን) አላከበረም በሚል ነው እገዳው የተጣለበት።…

በኦሮሚያ ክልል በ12 ዞኖች የኩፍኝ በሽታን ለመቆጣጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ12 ዞኖች የኩፍኝ በሽታን ለመቆጣጠር እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ገለፀ። በክልሉ በ12 ዞኖች በሚገኙ 58 ወረዳዎች የኩፍኝ በሽታ መታየቱን ቢሮው አስታውቋል። ባለፉት ስድስት ወራት ከስድስት ሺህ በላይ ህፃናት…

የአማራ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን ማክሰኞ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የፊታችን ማክሰኞ አስቸኳይ ጉባዔውን እንደሚያካሂድ ይጠበቃል። ምክር ቤቱ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎም ነው የሚጠበቀው። በእለቱም የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ሹመቶችን ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ…

በማሊ በተፈጠረ ግጭት ወታደሮችን ጨምሮ 30 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሊ በተፈጠሩ የተለያዩ ግጭቶች 30 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ። ግጭቱ በማሊ የኦጎሳጎ መንደርን ጨምሮ በሶስት የተለያዩ ስፍራዎች የተቀሰቀሰ ነው። ከሞቱት 30 ሰዎች ውስጥ ዘጠኝ ወታደሮች በወታደራዊ ጣቢያ ላይ በተፈጸመ ጥቃት…