Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከተለያዩ ሀገራት ልዩ መልዕክተኞች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥር 28፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት ልዩ መልዕክተኞች ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ ከአየርላንድ መንግስት ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ኬኔት ቶምሰን እና…

የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት አባል ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት አባል መሆኑ ተገለጸ። የአማራ ግብርና ምርምር በኦስትሪያ መንግስት የሳይንስና ትምህርት ሚኒስቴር ድጋፍ የተመሰረተው የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት መረብ አባል ሆኗል።…

ለጋሾች በየመን በሃውቲ ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብአዊ እርዳታ እንደሚቀንሱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለጋሾች በየመን በሃውቲ አማጽያን ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብዓዊ ድጋፍ ሊቀንሱ እንደሚችሉ አስታወቁ። ለዚህም በአካባቢው ያለው ሁኔታ ለስራቸው እንቅፋት መሆኑን ገልጸዋል። በአካባቢው ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ሳቢያም ሰብዓዊ ድጋፉ…

ቋሚ ኮሚቴው በፍርድ ቤቶች የቀጠሮ መራዘም ችግር እንዳለ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፍርድ ቤቶች የቀጠሮ መራዘም ችግር መኖሩን ገለፀ። ቋሚ ኮሚቴው በጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና የከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ያደረገውን የመስክ…

በአማራ ክልል በ20 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የዓሳ ጫጩት ማስፈልፈያ ማዕከል ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ሊገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የአሳ ጫጩት ማስፈልፈያ ማዕከል ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ሊገባ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የክልሉ የባህር የአሳ እና ሌሎች የውሃ ውስጥ አካላት ምርምር ዳይሬክተር አቶ ደረጀ ተዋበ…

በግድቡ ዙሪያ የሚደረጉ ድርድሮች ሁሉንም ወገን ተጠቃሚ በሚያደርግ ስምምነት ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባቸዋል- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረጉ ድርድሮች ሁሉንም ወገን ተጠቃሚ በሚያደርግ ስምምነት ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለፁ። የስትራቴጂክ ጉዳዮች ተቋም የሚያዘጋጀው…

አንድነት ፓርክ ከቅዳሜ እስከ ረቡዕ ድረስ ለጎብኚዎች ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነት ፓርክ ከመጭው ጥር 30 እስከ የካቲት 4 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ለጎብኚዎች ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ። በእነዚህ ቀናት ፓርኩን ለመጎብኘት ትኬት የቆረጡ ጎብኚዎች ከሀሙስ የካቲት 5 ቀን ጀምሮ ጉብኝታቸውን ማከናወን እንደሚችሉም ፓርኩ…

የአፍሪካ ህብረት ለጉባኤ በመጡ ተሳታፊዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የማጣራት ምርመራ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ለጉባኤ በመጡ ተሳታፊዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የማጣራት ምርመራ እያካሄደ ነው። ዛሬ በህብረቱ ዋና ፅህፈት ቤት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ የሚካሄደው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ተጀምሯል። ይህንንም ተከትሎ…