የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከተለያዩ ሀገራት ልዩ መልዕክተኞች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ጥር 28፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት ልዩ መልዕክተኞች ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ ከአየርላንድ መንግስት ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ኬኔት ቶምሰን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት አባል ሆነ Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት አባል መሆኑ ተገለጸ። የአማራ ግብርና ምርምር በኦስትሪያ መንግስት የሳይንስና ትምህርት ሚኒስቴር ድጋፍ የተመሰረተው የአፍሪካ ኦስትሪያ የምርምር ጥምረት መረብ አባል ሆኗል።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ለጋሾች በየመን በሃውቲ ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብአዊ እርዳታ እንደሚቀንሱ ገለጹ Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለጋሾች በየመን በሃውቲ አማጽያን ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብዓዊ ድጋፍ ሊቀንሱ እንደሚችሉ አስታወቁ። ለዚህም በአካባቢው ያለው ሁኔታ ለስራቸው እንቅፋት መሆኑን ገልጸዋል። በአካባቢው ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ሳቢያም ሰብዓዊ ድጋፉ…
የዜና ቪዲዮዎች 2ኛው ዓለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=F1k4i-bYl80
የሀገር ውስጥ ዜና ቋሚ ኮሚቴው በፍርድ ቤቶች የቀጠሮ መራዘም ችግር እንዳለ ገለፀ Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፍርድ ቤቶች የቀጠሮ መራዘም ችግር መኖሩን ገለፀ። ቋሚ ኮሚቴው በጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና የከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ያደረገውን የመስክ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በ20 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የዓሳ ጫጩት ማስፈልፈያ ማዕከል ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ሊገባ ነው Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የአሳ ጫጩት ማስፈልፈያ ማዕከል ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ሊገባ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የክልሉ የባህር የአሳ እና ሌሎች የውሃ ውስጥ አካላት ምርምር ዳይሬክተር አቶ ደረጀ ተዋበ…
የዜና ቪዲዮዎች የተጓተቱና ቆመው የነበሩ የስኳር ፋብሪካዎች የግንባታ ሂደት በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=23CsU7bpr90
የሀገር ውስጥ ዜና በግድቡ ዙሪያ የሚደረጉ ድርድሮች ሁሉንም ወገን ተጠቃሚ በሚያደርግ ስምምነት ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባቸዋል- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረጉ ድርድሮች ሁሉንም ወገን ተጠቃሚ በሚያደርግ ስምምነት ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለፁ። የስትራቴጂክ ጉዳዮች ተቋም የሚያዘጋጀው…
የሀገር ውስጥ ዜና አንድነት ፓርክ ከቅዳሜ እስከ ረቡዕ ድረስ ለጎብኚዎች ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነት ፓርክ ከመጭው ጥር 30 እስከ የካቲት 4 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ለጎብኚዎች ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ። በእነዚህ ቀናት ፓርኩን ለመጎብኘት ትኬት የቆረጡ ጎብኚዎች ከሀሙስ የካቲት 5 ቀን ጀምሮ ጉብኝታቸውን ማከናወን እንደሚችሉም ፓርኩ…
ጤና የአፍሪካ ህብረት ለጉባኤ በመጡ ተሳታፊዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የማጣራት ምርመራ እያካሄደ ነው Tibebu Kebede Feb 6, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ለጉባኤ በመጡ ተሳታፊዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የማጣራት ምርመራ እያካሄደ ነው። ዛሬ በህብረቱ ዋና ፅህፈት ቤት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ የሚካሄደው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ተጀምሯል። ይህንንም ተከትሎ…