በቱርክ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 170 ሰዎች ተጎድተዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቱርክ ኢስታንቡል በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል።
አውሮፕላኑ በኢስታንቡል አውሮፕላን ማረፊያ በማረፍ ላይ እያለ ከማኮብኮቢያው ተንሸራቶ በመውጣቱ አደጋው ደርሷል።
በዚህ ሳቢያም አውሮፕላኑ ሶስት ቦታዎች ላይ…