Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስን በመስጋት የሰርግ ስነ ስርዓታቸውን በቀጥታ ስርጭት የተከታተሉት ጥንዶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን ከወደ ቻይና ያደረገው የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፋዊ ስጋት ከሆነ ውሎ አድሯል። የቫይረሱ ስርጭትም አድማሱን እያሰፋ የበርካቶችን ህይዎትም እየቀጠፈ ይገኛል። ከሰሞኑ የቫይረሱን ስርጭት በመፍራት ከወደ ሲንጋፖር የተሰማው ዜና ደግሞ…

በቻይና በኮሮና ቫይረስ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 563 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ500 በላይ መድረሱ ተነገረ። እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ የሟቾቹ ቁጥር 563 መድረሱን መረጃዎች ያመላክታሉ። በትናንትናው እለት ብቻ በሁቤይ ግዛት 70 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከቀረቡባቸው ክሶች ነፃ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከስልጣን እንዲነሱ ከቀረቡባቸው ክሶች ነጻ ሆነዋል። ፕሬዚዳንቱ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀምና የምክር ቤቱን ስራ በማደናቀፍ ክስ ቀርቦባቸው የክርክር ሂደቱ ሲታይ ቆይቷል። ትራምፕ በበኩላቸው…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለመንግስት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአምስት የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ። በዚህ መሰረት፦ አቶ መስፍን መላኩ - በሚኒስትር ዲኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዶክተር ሹመቴ ግዛው - የኢንፎርሜሽን…