Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሞና አማራ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ምሁራን ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞና አማራ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ምሁራን ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ ለሁለት ቀናት በቆየው ሁለተኛው የጋራ መድረክ በዜጎች ደህንነት ላይ ልዩነትን በማጥበብ የጋራ ጉዳዮችን ይዞ መሄድ በሚል ሃሳቦች ላይ ምክክር ተደርጓል፡፡…

በአማራ ክልል በ2 ነጥበ 3 ቢሊየን ብር የሚከናወነው 2ኛው አንድ ቋት ዋን ወሽ ፕሮግራም ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2 ነጥበ 3 ቢሊየን ብር የሚከናወነው 2ኛው አንድ ቋት ዋን ወሽ ፕሮግራም ተጀመረ። በፕሮግራሙ ላይ የክልሉ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ እንዲሁም የትምህርት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ የወረዳ፣ የዞን እና…

ኢትዮጵያ በግማሽ ዓመቱ 39 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ብድርና እርዳታ ማግኘቷ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በ2012 ግማሽ በጀት ዓመት 39 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ብድርና እርዳታ ማግኘቷን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ ብድሩ የተገኘው ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት እና ሀገራት መሆኑን አስታውቋል።…

ጨፌ ኦሮሚያ የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ የተለያዩ ሹመት እና አዋጆችን በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ። ጨፌው በዛሬው እለት አቶ ሽመልስ አብዲሳን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል። ርዕሰ መስተዳድሩም በተለያየ ሃላፊነት ላይ የነበሩ ሰዎችን በዕጩነት አቅርበው…

የአማራ ክልልና የሱዳን ገዳሪፍ ግዛት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል እና የሱዳን ገዳሪፍ ግዛት ህገ ወጥ ንግድ፣ የሰዎች እና የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመከላከል በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ እና የሱዳን ገዳሪፍ ግዛት…