Fana: At a Speed of Life!

በፊሊፒንስ መዲና አቅራቢያ እሳተ ገሞራ መፍሰስ መጀመሩን ተከትሎ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በፊሊፒንስ መዲና አቅራቢያ እሳተ ገሞራ መፍሰስ መጀመሩን ተከትሎ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ። በመጠኑ አነስተኛ የተባለው እና መፍሰስ የጀመረው እሳተ ገሞራ አካባቢውን በአመድ ብናኝ ሸፍኖታል ተብሏል። የአመድ ብናኙም…

የጥምቀት በዓልን በጎንደር ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥምቀት በዓልን በጎንደር ለማክበር ዝግጅት መደረጉን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ማስተዋል ስዩም፥ ለበዓሉ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል። በበዓሉ ላይ በርካታ የሀገር…

ከልብ ጋር የተያያዘ የጤና ችግር የኩላሊት በሽታ ተጋላጭነትን እንደሚያሳድግ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍቢሲ) ከልብ ጋር የተያያዘ የጤና ችግር ለኩላሊት በሽታ የመጋለጥ እድልን እንደሚያሳድገው አንድ ጥናት አመላከተ። በአሜሪካ የተደረገው ይህ ጥናት 9 ሺህ 47 ሰዎችን ያሳተፈ ሲሆን፥ የጥናቱ ተሳታፊዎች ከዚህ ቀደም ከልብ ጋር ለተያያዙ የጤና ችግሮችና በጭንቅላት…

በህገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሊገባ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ከተማ ሊገባ የነበረ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ በሰበታ ከተማ ተያዘ። የሰበታ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት መረጃ እንደሚያመለክተው፥ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው የተያዘው ከህብረተሰቡ…

ፌስቡክና ኢንስታግራም የጀኔራል ሱለይማኒን ሃሳብ የሚደግፉ መረጃዎችን ከገጻቸው እያስወገዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢንስታግራም እና ፌስቡክ በአሜሪካ የተገደሉትን የኢራኑ ጄኔራል ቃሲም ሱለይማኒን ሃሳብ የሚደግፉ መረጃዎችን ከገጻቸው እያስወገዱ ነው። የማህበራዊ ትስስር ድረ ገፅ መተግበሪያዎቹ መረጃዎቹን ከገጸቸው የሚያስወገዱት አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤቶች ልማት ጋር በተያያዘ 50 ቢሊየን ብር የባንክ እዳ እንዳለበት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤቶች ልማት ጋር በተያያዘ 50 ቢሊየን ብር የባንክ እዳ እንዳለበት ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ የምክር ቤቱ አባል…

በኔዘርላንድስ ግማሽ ማራቶን አትሌት ፀሃይ ገመቹ አሸናፊ ሆናለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኔዘርላንድስ በተካሄደ የሴቶች ግማሽ ማራቶን ሩጫ ውድድር አትሌት ፀሃይ ገመቹ አሸናፊ ሆናለች። አትሌት ፀሃይ ርቀቱን 1 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ከ29 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት ስታሸንፍ፥ አትሌት ታደለች በቀለ ሶስተኛ በመሆን አጠናቃለች።…

የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሞሃመድ ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፒተር ማውራ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በክልሉ በጎሳ ግጭት ምክንያት ለተጎዱ ሰዎች እያደረገ…

በአስራዎቹ ዕድሜ ክልል ላይ የምትገኝን ልጃገረድ የሚመስለው የ42 ዓመቱ ጎልማሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአስራዎቹ ዕድሜ ክልል ላይ የምትገኝ ቆንጆ የትምህርት ቤት ልጃገረድ የሚመስለው የ42 ዓመቱ ጎልማሳ ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኗል። ትኩማ ታኒ የተባለው የ42 ዓመት ጃፓናዊ የፊት ገጽታ ለብዙዎች እንግዳ ሆኗል። የሙዚቃ ባለሙያው ትኩማ ታኒ በፈረንጆቹ…

የኢትዮጵያ የጫካ ቡናን የተመለከተ ሴሚናር በጃፓን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የጫካ ቡናን የተመለከተ ሴሚናር በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተካሄደ። በሴሚናሩ የኢትዮጵያ ጫካ ቡናን የተመለከተ ግንዛቤ ማስጨበጫ ጽሁፎች ቀርበው ገለጻ ተደርጓል። የሴሚናሩ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያ የጫካ ቡናን በተመለከተ የተለያዩ…